1 Samuel 18:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሳኦል ድማ ነቲ ኲናት ደርበየ። ንሱ ድማ፡ ንዳዊት ብእኡ ናብ መንደቕ ክሃርሞ እየ፡ ኢሉ እዩ። ዳዊት ድማ ክልተ ግዜ ካብ ቅድሚኡ ተበገሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሳኦልም፥ “ዳዊትን ከግንቡ ጋር አጣብቄ እመታዋለሁ” ብሎ ጦሩን ወረወረ። ዳዊትም ሁለት ጊዜ ከፊቱ ዘወር አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሳኦልም። ዳዊትን ከግንቡ ጋር አጣብቄ እመታዋለሁ ብሎ ጦሩን ወረወረ። ዳዊትም ሁለት ጊዜ ከፊቱ ዘወር አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱም፥ “ዳዊትን ከግድግዳው ጋር አጣብቀዋለሁ” ብሎ በማሰብ ጦሩን ወረወረበት፤ ዳዊት ግን ሁለት ጊዜ ከፊቱ ዘወር አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ዳዊታ ጎዳና ጋደ ስካድ” ጊደ ቶራ ጾንጌዳ። ሽን ዳዊተ ላኡ ጌደ አፐ ሀሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Daawita godaana gatsaade sikkaad» giide tooraa s'onggeedda. Shin Daawite laa"u geedde aappe haleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izikka, «Dawite godaara gaththa oyseththana» gi qoppidi tooraza iza bolla xongides; Dawiti gidikko nam7uto iza sinththafe sher7i gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚካ፥ «ዳዊቴ ጎዳራ ጋ ኦይሴና» ጊ ቆፒዲ ቶራዛ ኢዛ ቦላ ጾንጊዴስ፤ ዳዊቲ ጊዲኮ ናምኡቶ ኢዛ ሲንፌ ሼርኢ ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ፥ “ዳዊታ ጎዳራ ጋዳ ስካና” ያግ ቆፕድ ቶራ ፆንግስ። ሽን ዳዊቲ ናምኡ ቶሆ እያፐ አትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I, “Dawita godaara gathada sikana” yaagi qopidi toora xongis. Shin Dawiti nam7u toho iyape attis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱም፣ “ዳዊትን ከግድግዳው ጋር አጣብቀዋለሁ” ብሎ በማሰብ ጦሩን ወረወረበት፤ ዳዊት ግን ሁለት ጊዜ ከፊቱ ዘወር አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“መትቼ ከግድግዳ ጋር አጣብቀዋለሁ!” ብሎ በልቡ አሰበ፤ ከዚህም በኋላ ጦሩን በዳዊት ላይ ሁለት ጊዜ ወረወረ፤ ዳዊት ግን ሁለቴም ዞር እያለ አመለጠ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ንዳዊት ምስ መንደቕ ኣጣቢቐ ኽቐትሎ እየ” ኢሉ ድማ ዂናት ወርወረ። ዳዊት ግና ኽልተ ሻዕ ካብ ቅድሚኡ ዘወር በለ።
Amharic Tigrinya 2011
ሳኦል ድማ፡ ንዳዊት ምስ መንደቕ ኣላጊበ ክቐትሎ እየ፡ ኢሉ ዂናት ወርወረ። ዳዊት ከኣ ክልተ ሳዕ ካብ ቅድሚኡ ኣግለሰ።