1 Samuel 18:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዘሎ እስራኤልን ይሁዳን ግና ንዳዊት ይፈትውዎ ነበሩ፣ ንሱ ቅድሚኦም ይኣቱን ይወጽእን ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነገር ግን በፊታቸው ይወጣና ይገባ ስለነበረ እስራኤልና ይሁዳ ሁሉ ዳዊትን ወደዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነገር ግን በፊታቸው ይወጣና ይገባ ስለ ነበረ እስራኤልና ይሁዳ ሁሉ ዳዊትን ወደዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
መላው እስራኤልና ይሁዳ ግን በፊታቸው እየወጣና እየገባ የሚመራቸው እርሱ ነበርና ዳዊትን ወደዱት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ዳዊተ ኡንቱንታ ኦላን ካለያ ድራዉ፥ እስራኤላነ ይሁዳ አሳይ ኡባይ አ ሲቄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin Daawite unttuntta olan kaaletsiyaa diraw, Israa'eelanne Yihudaa Asay ubbay Aa siik'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kumeththa Isra7eeleynne Yuhuday gidikko Dawite dosida; istta sinththan kezidi, gelidi kaaleththizay iza.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኩሜ ኢስራኤሌይኔ ዩሁዳይ ጊዲኮ ዳዊቴ ዶሲዳ፤ ኢስታ ሲንን ኬዚዲ፥ ጌሊዲ ካሌዛይ ኢዛ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ዳዊቲ ኤንታ ኦላን ካለያ ግሾ እስራኤለ አሳይነ ይሁዳ አሳ ኡባይ እያ ዶሶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Dawiti enta olan kaalethiya gisho Isra7eele asaynne Yihuda asa ubbay iya dosoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
መላው እስራኤልና ይሁዳ ግን ዳዊትን ወደዱት፤ በፊታቸው እየወጣና እየገባ የሚመራቸው እርሱ ነበርና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ነገር ግን ተልእኮው የሚሳካለት መሪ በመሆኑ በእስራኤልም ሆነ በይሁዳ የሚገኝ ሕዝብ ሁሉ ዳዊትን ይወድ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሎም ህዝቢ እስራኤልን ይሁዳን ግና፥ ኣብ ቅድሚኣቶም ይወፅእን ይኣቱን ስለ ዝነበረ፥ ንዳዊት ፈተውዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ብዘለው እስራኤልን ይሁዳን ግና፡ ኣብ ቅድሚኦም ይወጹን ይኣቱን ነበሩ እሞ፡ ንዳዊት ፈተውዎ።