1 Samuel 18:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ገላዉ ሳኦል ድማ፡ ከምዚ ኢሎም ኣፍለጥዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሳኦልም ብላቴኖች፦ ዳዊት እንዲህ ብሎ ተናገረ ብለው ነገሩት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሳኦልም ባሪያዎች። ዳዊት እንዲህ ብሎ ተናገረ ብለው ነገሩት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሳኦል ባለሟሎችም ዳዊት ያላቸውን ነገሩት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሳኦላ ቆማቱ ዳዊተ ጌዳዋ ሳኦላዉ ኦዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Saa'oola k'oomatuu Daawite geeddawaa Saa'oolaw odeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Sa7oole shuumeti Dawiti gidayssa izas yootiin,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሳኦሌ ሹሜቲ ዳዊቲ ጊዳይሳ ኢዛስ ዮቲን፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳኦላ ሞርናት ዳዊቲ ግዳባ ሳኦላስ ኦድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Saa7ola moorinnati Dawiti gidaba Saa7olas odidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሳኦል ባለሟሎችም ዳዊት ያላቸውን በነገሩት ጊዜ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ባለሟሎቹም ከዳዊት ያገኙትን መልስ ለሳኦል ነገሩት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ሓሻኽር ሳኦል ከዓ ዳዊት ከምዙይ ከም ዝበለ ንሳኦል ነገርዎ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ገላው ሳኦል ከኣ፡ ዳዊት ከምዚ ዝበለ ተዛሪቡ፡ ኢሎም ነገርዎ።