1 Samuel 19:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ናብኡ ናብ ናጆት ኣብ ራማ ከደ፣ መንፈስ ኣምላኽ እውን ኣብ ልዕሊኡ ነበረ፣ ክሳዕ ናብ ናጆት ኣብ ራማ ዚመጽእ ድማ ይንበየሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወደ አውቴዘራማም ሄደ፤ የእግዚአብሔርም መንፈስ በእርሱ ደግሞ ወረደ፤ እርሱም ሄደ፤ ወደ አውቴዘራማም እስኪመጣ ድረስ ትንቢት ይናገር ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወደ አርማቴምም አገር ወደ ነዋትዘራማ ሄደ፤ የእግዚአብሔርም መንፈስ በእርሱ ደግሞ ወረደ፥ እርሱም ሄደ፥ ወደ አርማቴምም አገር ወደ ነዋትዘራማ እስኪመጣ ድረስ ትንቢት ይናገር ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ ሳኦል በራማ ወደምትገኘው ወደ የራማዋ ናዮት ሄደ፤ ሲሄድ ሳለም የእግዚአብሔር መንፈስ በእርሱም ላይ ደግሞ ወረደ፤ ወደ ናዮት እስኪደርስ ድረስም ትንቢት እየተናገረ ተጓዘ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ ሳኦል ራማን ደእያ ናዮታ ቤዳ፤ ቃይ ጾሳ አያናይ አ ቦላካ ዎዳ፤ ራማን ደእያ ናዮታ ጋካናዉ፥ ትምቢትያ ኦዲደ ቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, Saa'ooli Raaman de'iyaa Naayoota beedda; k'ay S'oossaa Ayyaanay Aa bollakka wod'd'eedda; Raaman de'iyaa Naayoota gakkanaw, timbbitiyaa odiidde beedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas Sa7ooli Eraaman diza Newate bides; Xoossa Ayanay iza bollaka wodhdhides. Izi biidi Newate gakkanaashe tinbite yootishe bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ሳኦሊ ኤራማን ዲዛ ኔዋቴ ቢዴስ፤ ጾሳ ኣያናይ ኢዛ ቦላካ ዎዴስ። ኢዚ ቢዲ ኔዋቴ ጋካናሼ ቲንቢቴ ዮቲሼ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ሳኦል ራማን ደእያ ናዮታ ብስ፤ ቃስ ፆሳ አያናይ እያ ቦላካ ዎን፥ ራማን ደእያ ናዮታ ጋካናዉ ትንብተ ኦድሸ ብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, Saa7oli Raman de7iya Nayoota bis; qassi Xoossa Ayyaanay iya bollaka wodhin, Raman de7iya Nayoota gakanaw tinbite odishe bis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ሳኦል በአርማቴም ወደምትገኘው ወደ ነዋት ዘራማ ሄደ፤ የእግዚአብሔር መንፈስ በእርሱም ላይ ደግሞ ወረደ፤ ወደ ነዋት እስኪደርስ ድረስም ትንቢት እየተናገረ ተጓዘ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ወደዚያም በማምራት ላይ ሳለ የእግዚአብሔር መንፈስ በእርሱም ላይ ወረደበት፤ እስከ ናዮት በሚያደርሰው መንገድ ሁሉ ትንቢት ይናገር ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሳኦል ከዓ ናብኡ፥ ናብ ኣውቴዝራማ ናይ ኣርማቴም ከደ፤ ኣብ ልዕሊኡ ድማ መንፈስ እግዚኣብሄር መፀ፤ ኣብ ኣውቴዝራማ ናይ ኣርማቴም ክሳዕ ዝበፅሕ ኸዓ እናተነበየ ኸደ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ኸኣ ናብኡ፡ ናብ ናዮት ናይ ራማ ኸደ፡ ኣብ ልዕሊኡ ድማ መንፈስ ኣምላኽ መጾ፡ ኣብ ናዮት ናይ ራማ ኽሳዕ ዚመጽእ ከኣ እናተነበየ ኸደ።