1 Samuel 2:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ተጻረርቲ እግዚኣብሄር ኪጭፍለቑ እዮም። ካብ ሰማይ ኪነጎደሎም እዩ፡ እግዚኣብሄር ንወሰን ምድሪ ኺፈርድ እዩ። ንንጉሱ ድማ ሓይሊ ክህቦን ንቀርኒ ቅቡኡ ልዕል ከብሎን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር ጠላቶቹን ያደክማቸዋል፤ እግዚአብሔር ብቻ ቅዱስ ነው፤ ጥበበኛ በጥበቡ አይመካ፤ ኀይለኛም በኀይሉ አይመካ፤ ሀብታምም በሀብቱ አይመካ፤ የሚመካ ግን በዚህ ይመካ፤ እግዚአብሔርን በማወቅና በማስተዋል፤ በምድርም መካከል ፍርድንና እውነትን በማድረግ፥ እግዚአብሔር ወደ ሰማይ ወጣ፤ አንጐደጐደም። ጻድቅ እርሱ እስከ ምድር ዳርቻ ይፈርዳል፤ ለንጉሦቻችንም ኀይልን ይሰጣል፤ የመሲሑንም ቀንድ ከፍ ከፍ ያደርጋል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእግዚአብሔር ጋር የሚጣሉ ይደቅቃሉ፤ በሰማይም ያንጐደጕድባቸዋል፤ እግዚአብሔር እስከ ምድር ዳርቻ ይፈርዳል፤ ለንጉሡም ኃይል ይሰጣል፤ የመሲሑንም ቀንድ ከፍ ከፍ ያደርጋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ! እርሱን የሚቃወሙ ይደቅቃሉ፥ ከሰማይም ያንጐደጉድባቸዋል፥ ጌታ እስከ ምድር ዳርቻ ይፈርዳል፥ ለንጉሡም ኃይል ይሰጣል፥ የመሢሑንም ቀንድ ከፍ ከፍ ያደርጋል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳና ኤቀትያዋንቱ ሊቃና። እ ሳሉዋፐ ኡንቱንቱ ቦላ ጉጉንዳን ጉማና፤ መና ጎዳይ ሳኣን ደእያዋንታ ኡባ ፕርዳና። “እ ባረ ካትያዉ ዎልቃ እማና፤ እ ባረ ኦኬዳዎ ጾኑዋ እማና” ያጋደ ዎሳዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaana ek'k'ettiyaawanttu liik'ana. I saluwaappe unttunttu bolla guguntsaadan guummana; Med'inaa Goday sa'aan de'iyaawantta ubbaa pirddana. «I bare kaatiyaw wolk'k'aa immana; I bare okkeeddawoo s'oonuwaa immana» yaagaadde woossaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAARA eqettizayti liiqana; izi istta bolla saloppe guummana; GODAY biitta gaxa gakkanaas pirdana; Izi kawozas wolqqa immana; izi tiyettidayssa kace dhoqqu dhoqqu histtana» ga woossadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳራ ኤቄቲዛይቲ ሊቃና፤ ኢዚ ኢስታ ቦላ ሳሎፔ ጉማና፤ ጎዳይ ቢታ ጋጻ ጋካናስ ፒርዳና፤ ኢዚ ካዎዛስ ዎልቃ ኢማና፤ ኢዚ ቲዬቲዳይሳ ካጬ ቁ ቁ ሂስታና» ጋ ዎሳዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳራ ኤቀተይሳት ሊቃና፤ ጎዳይ ሳሎፐ ኤንታ ቦላ ዳዳዳ ደቻና። ጎዳይ ሳአን ደእያ ኡባ ፕርዳና፤ እ ባ ካዋስ ምኖተ እማና፤ እ ባ ትይዳይሳስ ፆኖ እማና።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaara eqeteysati liiqana; Goday salope enta bolla dadada dechana. Goday sa7an de7iya ubbaa pirdana; I ba kawas minotethi immana; I ba tiyidaysas xoono immana.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከእግዚአብሔር ጋር የሚጣሉ ይደቃሉ፤ እርሱ ከሰማይ ያንጐደጕድባቸዋል፤ እግዚአብሔር እስከ ምድር ዳርቻ ይፈርዳል። “ለንጉሡ ኀይልን ይሰጣል፤ የመሲሑንም ቀንድ ከፍ ከፍ ያደርጋል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርን የሚቃወሙ ይደመሰሳሉ፤ ከሰማይም ያንጐደጒድባቸዋል፤ እግዚአብሔር በዓለም ሁሉ ይፈርዳል፤ ለንጉሥም ኀይልን ይሰጠዋል፤ ለመረጠውም ክብሩን ከፍ ከፍ ያደርግለታል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ምስ እግዚኣብሄር ዝፃልኡ ይደቁ፤ ኣብ ሰማይ ኰይኑ ኣብ ልዕሊኣቶም የንጐድጕድ፤ እግዚኣብሄር ክሳዕ ወሰን ምድሪ ይፈርድ፤ ንንጉስ ሓይሊ ይህብ፤ ንቐርኒ መሲሑ ኸዓ ልዕል ልዕል የብሎ።”
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ንእግዚኣብሄር ዚጻረሩ ስብርብር ይብሉ፡ ኣብ ሰማይ ኰይኑ ኣብ ልዕሊኦም የንጐድጒድ፡ እግዚኣብሄር ንወሰናት ምድሪ ይፈርድ፡ ንንጉስ ድማ ሓይሊ ይህቦ፡ ንቐርኒ መሲሁ ኸኣ ልዕል የብሎ።