1 Samuel 2:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ መንጎ እቶም ህዝቢ ዚገብርዎ ዝነበሩ ልምዲ ካህናት ድማ፡ ሓደ ሰብ መስዋእቲ ምስ ኣቕረበ፡ እቲ ባርያ እቲ ኻህን እቲ ስጋ እናፈለሐ ከሎ፡ ሰለስተ ኣስናን ዘለዎ መኣዝን ስጋ ኣብ ኢዱ ሒዙ ይመጽእ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
መሥዋዕት በሚሠዉ በሕዝቡ ሁሉ ዘንድ የነበረ የካህኑንም ሕግ አያውቁም ነበረ፤ ሕዝቡም ሁሉ መሥዋዕት በሠዉ ጊዜ የካህኑ ብላቴና ይመጣ ነበር፤ በእጁም ሦስት ጣት ያለው ሜንጦ ነበር፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የካህናትም ልማድ በሕዝቡ ዘንድ እንዲህ ነበረ፤ ሰው ሁሉ መሥዋዕት ሲያቀርብ ሥጋው በተቀቀለ ጊዜ የካህኑ ሎሌ ይመጣ ነበር፥ በእጁም ሦስት ጣት ያለው ሜንጦ ነበረ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የካህናትም ልማድ በሕዝቡ ዘንድ እንዲህ ነበረ፥ ሰው ሁሉ መሥዋዕት ሲያቀርብ ሥጋው በተቀቀለ ጊዜ የካህኑ አገልጋይ ይመጣ ነበረ፥ በእጁም ሦስት ጣት ያለው ሜንጦ ነበረ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዎይ ያርሹዋ እምያ አሳዉ ቄሳቱ ኦያ ዎጋ ናግክኖ። ሄዌነ፥ አሳይ ያርሹዋ ያርሽያ ዎደ፥ ቄስያ ቆማይ ሄዙ አቻ ብራታ ኮጫን አኬዳ፤ አሹ ብሮ ካእ ደእሽን፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
woy yarshshuwaa immiyaa asaw k'eesatuu ootsiyaa wogaa naagikkino. Hewenne, Asay yarshshuwaa yarshshiyaa wode, k'eesiyaa k'oomay heezzu achchaa birataa koc'aan akkeedda; ashuu biro ka"i de'ishshin,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He wode qeeseti deraara diza issifeteththan poliza wogati deettes; ay asikka yarsho shiishshiza wode ashoy doysettishin qeeseza oosanchchay heedzdzu achchara diza qaphe ekkidi yees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዎዴ ቄሴቲ ዴራራ ዲዛ ኢሲፌቴን ፖሊዛ ዎጋቲ ዴቴስ፤ ኣይ ኣሲካ ያርሾ ሺሺዛ ዎዴ ኣሾይ ዶይሴቲሺን ቄሴዛ ኦሳንቻይ ሄ ኣቻራ ዲዛ ቃጴ ኤኪዲ ዬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ዎደ ካህነት አሳራ ደእያ ጋሄተን ኦያ ዎግ ደኤስ። ሄስካ አሳይ ያርሾ ያርሽያ ዎደ ካህንያ ኦሳንቾይ ሄ አቻራ ደእያ ቃጰ ኤክድ ቡሮ አሾይ ካፅሽን ዬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He wode kahineti asaara de7iya gahetethan oothiya wogi de7ees. Hessika asay yarsho yarshiya wode kahiniya oosanchoy heedzu achara de7iya qaphe ekidi buroo ashoy kaxishin yees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚያን ጊዜ ካህናቱ ከሕዝቡ ጋር ባላቸው ግንኙነት የሚፈጽሙት ወግ ነበር፤ ይኸውም ማንም ሰው መሥዋዕት በሚያቀርብበት ጊዜ፣ ሥጋው እየተቀቀለ ሳለ የካህኑ አገልጋይ ሦስት ጣት ያለውን ሜንጦ ይዞ ይመጣል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ካህናቱ ከሕዝቡ ጋር የነበራቸው ግንኙነት እንደዚህ ነበር፦ ሰው ሁሉ መሥዋዕት በሚያቀርብበት ጊዜ ሥጋው በመብሰል ላይ እያለ የካህኑ አገልጋይ ሦስት ጣት ያለውን ሜንጦ ይዞ ይቀርብ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ካህናት ካብቲ ህዝቢ ኸምዙይ ዝበለ ልማድ ነበሮም፦ ዝኾነ ሰብ መስዋእቲ ሕሩድ እንትስውእ፥ ገና እቲ ስጋ እናበሰለ እንተሎ፥ ሓሽከር እቲ ኻህን ሰለስተ ዘፃፍሩ መቝለብ ኣብ ኢዱ ሒዙ ይመፅእ እሞ፥
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ካህናት ኣብቲ ህዝቢ እዚ ልማድ እዚ ነበሮም፡ ዝዀነ ሰብ መስዋእቲ ሕሩድ ምስ ዚስውእ፡ ገና እቲ ስጋ ኺበስል ከሎ፡ ጊልያ እቲ ኻህን ሰለስተ ዘጻብዑ ሻኳ ኣብ ኢዱ ሒዙ ይመጽእ እሞ፡