1 Samuel 2:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ጣውላ ወይ ድስቲ ወይ ድስቲ ወይ ድስቲ ድማ ወቕዖ። እቲ ኩርናዕ ስጋ ዘምጽኦ ዅሉ፡ እቲ ካህን ንርእሱ ወሰዶ። እዚ ኣብ ሺሎ ምስ ኩሎም ናብኡ ዝመጹ እስራኤላውያን ዝገበርዎ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወደ ድስ​ቱም ወይም ወደ ምን​ቸቱ ወይም ወደ አፍ​ላሉ ወይም ወደ ቶፋው ይሰ​ድ​ደው ነበር። ሜን​ጦ​ውም ያወ​ጣ​ውን ሁሉ ካህኑ ለእ​ርሱ ይወ​ስ​ደው ነበር፤ በሴ​ሎም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሊሠዉ በሚ​ወጡ በእ​ስ​ራ​ኤ​ላ​ው​ያን ሁሉ ላይ እን​ዲህ ያደ​ርጉ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወደ ድስቱም ወይም ወደ ምንቸቱ ወይም ወደ አፍላሉ ወይም ወደ ቶፋው ይሰድድው ነበር፤ ሜንጦውም ያወጣውን ሁሉ ካህኑ ለእርሱ ይወስደው ነበር። ወደዚያም በመጡት በእስራኤላውያን ላይ በሴሎ እንዲህ ያደርጉ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ወደ ድስቱም ወይም ወደ ምንቸቱ ወይም ወደ አፍላሉ ወይም ወደ ቶፋው ይከተው ነበር፤ ሜንጦውም ያወጣውን ሁሉ ካህኑ ለእርሱ ይወስደው ነበር። ይህንንም ወደዚያም በመጡት በእስራኤላውያን ላይ በሴሎ ያደርጉ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዶይስያ ዎጋ ኦቱዋን ዎይ ከርያን ሄ ኮጫ የዲደ፥ ኮጫይ ኦይቂ ከስያ አይ ቆሞ አሹዋ ግዶፐነ አፊደ፥ ቄስያዉ እሜ። ያርሹዋ ያርሻናዉ ሴሎ ይያ እስራኤልያ አሳ ኡባ ኡንቱንቱ ሀዋዳን ኦኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
doyssiyaa wogga otuwaan woy keriyaan he koc'aa yeddiide, koc'ay oyk'k'i kessiyaa ay k'ommo ashuwaa giddooppene afiide, k'eesiyaw immee. Yarshshuwaa yarshshanaw Seelo yiyaa Israa'eeliyaa asaa ubbaa unttunttu hawaadan ootsiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izikka qapheza duge disttezan woykko xaarozan, otozan woykko baaththazan yeddees; hessafe guye qaphezi ekki kezida ay ashokka qeesezi baas ekkees; istti seelo yiza Isra7eele asaa ubbaa hessa malan mokkeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚካ ቃጴዛ ዱጌ ዲስቴዛን ዎይኮ ጻሮዛን፥ ኦቶዛን ዎይኮ ባዛን ዬዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ቃጴዚ ኤኪ ኬዚዳ ኣይ ኣሾካ ቄሴዚ ባስ ኤኬስ፤ ኢስቲ ሴሎ ዪዛ ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባ ሄሳ ማላን ሞኬቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዶይስያ ኦቱዋን ዎይኮ ድስትያን ዎይኮ ፃሩዋን ባ ቃጵያ የድድ፥ አይ ቆሞ አሾ ግድኮካ ከስ ኤፍድ ካህንያስ እሜስ። ያርሾ ያርሻናዉ ሴሎ ያ እስራኤለ አሳ ኡባ ቦላ ኤንቲ ሀይሳዳ ኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Doysiya otuwan woyko distiyan woyko xaaruwan ba qaphiya yeddidi, ay qommo asho gidikoka kessi efidi kahiniyas immees. Yarsho yarshanaw Seelo yaa Isra7eele asa ubbaa bolla enti haysada oothosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ወደ ድስቱ ወይም ወደ ቶፋው ወይም ወደ አፍላሉ፣ ወይም ወደ ምንቸቱ ይሰደዋል። ከዚያም ካህኑ ሜንጦው ያወጣውን ማናቸውንም ሥጋ ለራሱ ይወስደዋል። ወደ ሴሎ የሚመጡትን እስራኤላውያን ሁሉ የሚያስተናግዱት በዚህ ዐይነት ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርሱም ሜንጦውን ወደ ድስቱ፥ ወይም ወደ ምንቸቱ፥ ወይም ወደ አፍላሉ፥ ወይም ወደ ቶፋው ይከተው ነበር፤ ሜንጦው የሚያወጣውን ሁሉ ካህኑ ለራሱ ይወስደው ነበር፤ ይህንንም ድርጊት ወደ ሴሎ በሚመጡት እስራኤላውያን ሁሉ ላይ ያደርጉት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ናብቲ ኣብ ቍራዕ ዘሎ፥ ወይ ናብቲ ኣብ መቝሎ ዘሎ፥ ወይ ናብቲ ኣብ ድስቲ ዘሎ፥ ወይ ናብቲ ኣብ ፃሕሊ ዘሎ ስጋ ይወግእ፤ እቲ መቝለብ ዘልዓሎ ዝኾነ ስጋ ኸዓ እቲ ኻህን ንባዕሉ ይወስዶ ነበረ። ነቶም ናብ ሴሎ ዝመፁ ዅሎም እስራኤላውያን ከምዙይ ይገብርዎም ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ናብ ቊራዕ ወይ ናብ መቚሎ ወይ ናብ ድስቲ ወይ ናብ ጻሕሊ ይወግእ፡ እቲ ሻኳ ዘልዐሎ ዘበለ፡ እቲ ኻህን ንርእሱ ይወስዶ ነበረ። ነቶም ናብ ሺሎ ዚመጹ ዂሎም እስራኤላውያን ከምኡ ይገብርዎም ነበሩ።