1 Samuel 2:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቲ ስብሒ ቕድሚ ምንዳዶም ድማ፡ እቲ ባርያ እቲ ኻህን መጺኡ ነቲ ዚስውእ ሰብኣይ፡ ነቲ ኻህን ዚጥበስ ስጋ ሃቦ። ንሱ ጥረ እምበር፡ ካባኻትኩም ስጋ ኣይክጠልቕን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ደግሞም ስቡ ሳይጤስ የካህኑ ልጅ መጥቶ የሚሠዋውን ሰው፥ “ጥሬውን እንጂ የተቀቀለውን ሥጋ ከአንተ አይወስድምና እጠብስለት ዘንድ ለካህኑ ሥጋ ስጠኝ” ይለው ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ደግሞም ስቡን ሳያቃጥሉ የካህኑ ሎሌ መጥቶ የሚሠዋውን ሰው። ጥሬውን እንጂ የተቀቀለውን ሥጋ ከአንተ አይወስድምና እጠብስለት ዘንድ ለካህኑ ሥጋ ስጠኝ ይለው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚህም ሌላ፥ ስቡን ሳያቃጥሉ የካህኑ አገልጋይ መጥቶ የሚሠዋውን ሰው፦ “ጥሬውን እንጂ የተቀቀለውን ሥጋ ከአንተ አይወስድምና እጠብስለት ዘንድ ለካህኑ ሥጋ ስጠኝ” ይለው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ ሞዋ ያርሽያ ሳኣን ጺጻናፐ ካሰቲደ፥ ቄስያ ቆማይ ያርሹዋ ያርሽያ ብታንያኮ ቢደ፥ “ቄሲ ቃየ አሹዋፐ አትና፥ ዶይሳ አሹዋ ኔፐ አከና ድራዉ፥ አዉ ጺጻናዉ አማሬዳ አሹዋ ሀማ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay mod'd'uwaa yarshshiyaa sa'aan s'iis's'anaappe kasetiide, k'eesiyaa k'oomay yarshshuwaa yarshshiyaa bitaniyaakko biide, «K'eesii k'ayye ashuwaappe attina, doyssa ashuwaa neeppe akkena diraw, aw s'iis's'anaw amareeda ashuwaa hamma» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin handazi xuugettanaappe sinththan qeeseza oosanchchay yiidi yarshoza shiishshizaade, «Qeesezi qayeppe attiin doysettida asho neeppe ekkontta gishshas qeesezas xiixana asho taas imma» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ሃንዳዚ ጹጌታናፔ ሲንን ቄሴዛ ኦሳንቻይ ዪዲ ያርሾዛ ሺሺዛዴ፥ «ቄሴዚ ቃዬፔ ኣቲን ዶይሴቲዳ ኣሾ ኔፔ ኤኮንታ ጊሻስ ቄሴዛስ ጺጻና ኣሾ ታስ ኢማ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃስ ሞዋ ያርሾ በሳን ፁጋናፐ ስን ካህንያ ኦሳንቾይ ያርሾ ያርሽያ አድያኮ ብድ፥ “ካህነይ ቃየ አሾፐ አትሽን፥ ካፅዳ አሾ ኔፐ ኤኮና ግሾ፥ እያዉ ጫጫናዉ አሾ ሀማ” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qassi modhuwa yarsho bessan xuugganaape sinthe kahiniya oosanchoy yarsho yarshiya addiyako bidi, “Kahiney qaye ashope attishin, kaxida asho neepe ekonna gisho, iyaw caacanaw asho hamma” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ነገር ግን ሥቡ ገና ከመቃጠሉ በፊት የካህኑ አገልጋይ መጥቶ መሥዋዕት የሚያቀርበውን ሰው፣ “ካህኑ ጥሬውን እንጂ የተቀቀለውን ሥጋ ከአንተ ስለማይቀበል፣ ለካህኑ የሚጠበስ ሥጋ ስጠኝ” ይለው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህም በቀር ጮማው ከመቃጠሉ በፊት የካህኑ አገልጋይ መሥዋዕቱን ወደሚሠዋው ሰው መጥቶ “ካህኑ ያንተን የተቀቀለ ሥጋ ሳይሆን ጥሬ ሥጋ ስለሚፈልግ ለእርሱ እንድጠብስለት ሥጋ ስጠኝ” ይለው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቲ ስብሒ ገና ኸየሕረርዎ እንተለዉውን፥ ሓሽከር እቲ ኻህን ናብቲ ሰዋኢ ሰብ መፂኡ “እቲ ኻህን ጥረ ስጋ ደኣ እምበር፥ ዝበሰለ ስጋ ኻባኻ ኣይወስድን እዩ እሞ፥ ዝጥበስ ስጋ ሃበኒ” ይብሎ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ነቲ ስብሒ ገና ኸየሕረርዎ ኸለውውን፡ ጊልያ እቲ ኻህን ናብቲ ሰዋኢ ሰብ መጺኡ፡ እቲ ኻህን ብርንዶ ደኣ እምበር፡ ዝበሰለ ስጋ ኻባኻ ኣይወስድን እዩ እሞ፡ ዚጥበስ ስጋ ሀበኒ፡ ይብሎ ነበረ።