1 Samuel 2:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሓደ ሰብ ድማ፡ በዛ ህሞት እዚኣ ነቲ ስብሒ ከየቃጽሉ፡ ደሓር ከኣ ነፍስኻ ዝደለየቶ ውሰድ፡ እንተ በሎ። ሽዑ ከምዚ ኢሉ ይምልሰሉ ነበረ፥ ኣይፋልን፤ ሕጂ ግና ክትህበኒ ኣሎካ፤ እንተዘይኮይኑ ድማ ብሓይሊ ክወስዶ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሚ​ሠ​ዋ​ውም ሰው፥ “አስ​ቀ​ድሞ እንደ ሕጉ ስቡ ይጢስ፤ ኋላም ሰው​ነ​ት​ህን ደስ የሚ​ያ​ሰ​ኛ​ትን ትወ​ስ​ዳ​ለህ” ቢለው፥ እርሱ፥ “አይ​ሆ​ንም፥ ነገር ግን አሁን ስጠኝ፤ ካል​ሆ​ነም በግድ አወ​ስ​ደ​ዋ​ለሁ” ይለው ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰውዮውም። አስቀድሞ ስቡን ያቃጥሉት ኋላም ሰውነትህ ደስ የሚያሰኛትን ትወስዳለህ ቢለው፥ እርሱ። አይሆንም፥ ነገር ግን አሁን ስጠኝ፤ እንቢም ብትል በግድ እወስደዋለሁ ይለው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰውየውም፦ “አስቀድሞ ስቡን ያቃጥሉት፥ ከዚያም በኋላ ሰውነትህ ደስ የሚያሰኛትን ያህል ትወስዳለህ” ቢለው፥ እርሱ፦ “አይሆንም፥ አሁን ልትሰጠኝ ይገባል፤ ካልሆነ ግን በግድ እወስዳለሁ!” ይለው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉየ ብታኒ ዛሪደ፥ “ዎጋዳን ቄሳቱ ሞዋ ኮይሮ ጹግኖ፤ ሄዋፐ ጉይያን፥ ኔን ኮይያዋ አካ” ያግያ ዎደ ቄስያ ቆማይ፥ “ቱይት፤ ታዉ ሀእ እማ፤ ኡባ ኔን ድጎፐ፥ ታን ኔፐ ዎልቃን አካና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyye bitanii zaariide, «Wogaadan k'eesatuu mod'd'uwaa koyro s'uuggino; hewaappe guyyiyaan, neeni koyiyaawaa akka» yaagiyaa wode k'eesiyaa k'oomay, «tuytti; taw ha"i imma; ubbaa neeni diggooppe, taani neeppe wolk'k'an akkana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Addezi, «Koyro haniday xuugetto; hessafe guye ne koyzayssa ekkandasa» giikkoka qeeseza oosanchchazi, «Akkay! Ha7i taas imma! Ne immontta aggiko ta wolqqara ekkana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣዴዚ፥ «ኮይሮ ሃኒዳይ ጹጌቶ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኔ ኮይዛይሳ ኤካንዳሳ» ጊኮካ ቄሴዛ ኦሳንቻዚ፥ «ኣካይ! ሃኢ ታስ ኢማ! ኔ ኢሞንታ ኣጊኮ ታ ዎልቃራ ኤካና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አደይ ዛሪድ፥ “ኮይሮትድ ሞይ ፁገቶ፤ ሄሳፈ ጉየ፥ ነ ኮየይሳ ኤካ” ያጌስ፤ ሽን ካህንያ አይለይ፥ “አካይ፥ ታዉ ሀእ እማ፥ ነ ድግኮ፥ ታኒ ዎልቃን ኤካና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Addey zaaridi, “Koyrottidi modhoy xuugeto; hessafe guye, ne koyeysa eka” yaagees; shin kahiniya aylley, “Akay, taw ha77i imma, ne diggiko, taani wolqan ekana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰውየውም፣ “በመጀመሪያ ሥቡ ይቃጠል፤ ከዚያ በኋላ የምትፈልገውን ትወስዳለህ” ቢለው እንኳ አገልጋዩ፣ “አይሆንም፤ አሁኑኑ ስጠኝ፤ ያለዚያ በግድ እወስዳለሁ” ይለው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሰውየውም “በመጀመሪያ ስቡን ያቃጥሉትና ከዚያ በኋላ የፈለግኸውን ትወስዳለህ” ቢለው፥ የካህኑ አገልጋይ “አይሆንም! አሁኑኑ ስጠኝ! እምቢ ብትል ግን በግድ እወስዳለሁ!” ይለው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ እቲ ሰብኣይ “ቅድም እቲ ስብሒ ይሕረር፤ ደሓር ዝደለኻዮ ትወስድ” እንተ በሎ፥ ንሱ ኸዓ “ኣይኾንን፤ ሕዚ ደኣ ሃበኒ፤ እንተ ዘይኮነ፥ ብሓይሊ ኽወስድ እየ” ይብሎ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ እቲ ሰብኣይ፡ ቅድም እቲ ስብሒ ፍጹም ይሕረር፡ ደሓር ነድስኻ ዝደለየቶ ውሰድ፡ እንተ በሎ፡ ንሱ ኸኣ፡ ኣይፋል ሕጂ ደኣ ሀበኒ፡ እንተ ዘይኰነስ፡ ብሓይሊ ኽወስድ እየ፡ ይብሎ ነበረ።