1 Samuel 2:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኤሊ ድማ ንኤልቃናን ሰበይቱን ባረኾም እሞ፡ እግዚኣብሄር ካብቲ ንእግዚኣብሄር እተለቅሖ ልቓሕ ካብዛ ሰበይቲ እዚኣ ዘርኢ ይሃበኩም። ናብ ቤቶም ድማ ከዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዔሊም ሕል​ቃ​ና​ንና ሚስ​ቱን ባረ​ካ​ቸው፥ “ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስለ አገ​ባ​ኸው ስጦታ ፈንታ ከዚ​ህች ሴት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘር ይስ​ጥህ” አለው፤ እነ​ር​ሱም ወደ ቤታ​ቸው ገቡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዔሊም ሕልቃናንና ሚስቱን። ለእግዚአብሔር ስለ ተሳለችው ስጦታ ፋንታ ከዚህች ሴት እግዚአብሔር ዘር ይስጥህ ብሎ ባረካቸው፤ እነርሱም ወደ ቤታቸው ሄዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዔሊም ሕልቃናንና ሚስቱን፦ “ለጌታ ስለ ተሳለችው ስጦታ ፋንታ ከዚህች ሴት ጌታ ዘር ይስጥህ” ብሎ ባረካቸው፤ እነርሱም ወደ ቤታቸው ይመለሱ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኤል ኤልቃናነ አ ማቻቶ፥ “ነ ማቻታ መና ጎዳዉ እሜዳ ናኣ ድራዉ መና ጎዳይ ነዉ ሀ ምሽራትን ሀራ ናና እሞ” ያጊደ አንጄ፤ ያትና፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ሶይ ስሚኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Eeli Elk'k'aananne Aa machchato, «Ne machata Med'inaa Godaw immeedda na'aa diraw Med'inaa Goday new ha mishiratin hara naanaa immo» yaagiide anjjee; yaatina, unttunttu barenttu soy simmiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Eeley, «Woosan iza GODAAPPE demmada zaara GODAAS immida ha naaza qoodhe GODAY ha maccassayfe hara yelo nees immo» gishe Hilqaananne iza machcheyo anjjees; hessafe istti guye baso simmi bida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤሌይ፥ «ዎሳን ኢዛ ጎዳፔ ዴማዳ ዛራ ጎዳስ ኢሚዳ ሃ ናዛ ቆ ጎዳይ ሃ ማጫሳይፌ ሃራ ዬሎ ኔስ ኢሞ» ጊሼ ሂልቃናኔ ኢዛ ማቼዮ ኣንጄስ፤ ሄሳፌ ኢስቲ ጉዬ ባሶ ሲሚ ቢዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤል ህልቃናነ እያ ማችዉ፥ “ህንተ ጎዳስ ዱማይድ እምዳ ሀ ናኣ በሳን ጎዳይ ነዉ ሀ ማቸፈ ሀራ ናይታ እሞ” ያግድ አንጄስ፤ ያትን፥ ኤንቲ ባንታ ሶ ስሞሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Eeli Hilqaananne iya machiw, “Hinte Godaas dummayidi immida ha na7aa bessan Goday new ha machefe hara nayta immo” yaagidi anjees; yaatin, enti banta soo simmoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዔሊም፣ “በጸሎት ባገኘችውና ለእግዚአብሔር በሰጠችው ልጅ ምትክ እግዚአብሔር ከዚህችው ሴት ዘር ይስጥህ” እያለ ሕልቃናንና ሚስቱን ይመርቃቸው ነበር፤ ከዚያ በኋላ ወደ ቤታቸው ይመለሱ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዔሊም ሕልቃናን ከሚስቱ ከሐና ጋር በሚመርቅበት ጊዜ፥ ሕልቃናን “ለእግዚአብሔር የተለየ አድርጋችሁ በሰጣችሁት በዚህ ልጅ ፈንታ ከዚህቹ ሴት ሌሎችን ልጆች ይስጥህ!” ይለው ነበር። ከዚያን በኋላ ወደ ቤታቸው ይመለሱ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኤሊ ድማ ንሕልቃናን ንሰበይቱን ይምርቖም ነበረ። ንሕልቃና ኸዓ “ክንዲ እቲ ንእግዚኣብሄር ዘወፈየቶ፥ እግዚኣብሄር ካብዛ ሰበይቲ እዚኣ ዘርኢ ይሃብካ” ይብሎ ነበረ። ብድሕሪኡ ናብ ቦታኦም ይምለሱ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኤሊ ድማ ንኤልቃናን ንሰበይቱን፡ ኣብ ክንዲ እቲ እግዚኣብሄር እተወፈየ ውፉይ እግዚኣብሄር ካብዛ ሰበይቲ እዚኣ ዘርኢ ይሀብካ፡ ኢሉ መረቖም። ናብ ቦታኦም ከኣ ኸዱ።