1 Samuel 2:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኤሊ ድማ ኣዝዩ ኣሪጉ፡ ደቁ ንብዘሎ እስራኤል ዝገበርዎ ዅሉ ሰምዐ። ከምኡውን ምስተን ኣብ ኣፍ ደገ ድንኳን ምርኻብ ዝተኣከባ ኣንስቲ ከመይ ከም ዝደቀሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዔሊም እጅግ አረጀ፤ ልጆቹም የእስራኤልን ልጆች ያደረጓቸውን፥ በምስክሩ ድንኳን ደጃፍ ከሚያገለግሉት ሴቶችም ጋር እንደሚተኙ ሰማ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዔሊም እጅግ አረጀ፤ ልጆቹም በእስራኤል ሁሉ ላይ ያደረጉትን ሁሉ፥ በመገናኛውም ድንኳን ደጅ ከሚያገለግሉት ሴቶች ጋር እንደ ተኙ ሰማ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዔሊም እጅግ አረጀ፤ ልጆቹም በእስራኤል ሁሉ ላይ ያደረጉትን ሁሉ፥ በመገናኛውም ድንኳን ደጅ ከሚያገለግሉት ሴቶች ጋር እንደ ተኙ ሰማ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኤል ሎይ ኤጬዳ። አ ናናይ እስራኤልያ አሳ ኡባ ቦላ ኦዳ ኡባባነ ቃይ ጾሳ ዱንካንያ ፐንግያን ጾሳዉ ኦያ ማጫ አሳቱዋና ግሴዳዋ ስሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Eeli loytsi ec'eedda. Aa naanay Israa'eeliyaa asaa ubbaa bolla ootseedda ubbabaanne k'ay S'oossaa Dunkkaaniyaa penggiyaan S'oossaw ootsiyaa mac'c'a asatuwaana giseeddawaa siseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He wode Eeley keehi cimmides; iza nayti kumeththa Isra7eele bolla ooththishe dizayssa, gaytoteththa dunkaaneza pengen ooththiza maccassatara istti laymatidayssa siyides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዎዴ ኤሌይ ኬሂ ጪሚዴስ፤ ኢዛ ናይቲ ኩሜ ኢስራኤሌ ቦላ ኦሼ ዲዛይሳ፥ ጋይቶቴ ዱንካኔዛ ፔንጌን ኦዛ ማጫሳታራ ኢስቲ ላይማቲዳይሳ ሲዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤል ዳሮ ጭምስ። እያ ናይት እስራኤለ አሳ ኡባ ቦላ ኦዳ ኢታባነ ጌሻ ዱንካንያ ፐንገን ጎዳስ ኦያ ማጫሳታራ ቱንዳይሳ ስእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Eeli daro cimis. Iya nayti Isra7eele asa ubbaa bolla oothida iitabaanne Geeshsha Dunkaaniya pengen Godaas oothiya maccasatara tunidaysa si7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚህ ጊዜ ዔሊ እጅግ አርጅቶ ነበር፤ ልጆቹም በመላው እስራኤል ያደርጉ የነበረውን፣ በመገናኛውም ድንኳን ደጃፍ ከሚያገለግሉ ሴቶች ጋር ዝሙት መፈጸማቸውን ሰማ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነሆ ዔሊ በዕድሜው አርጅቶ ነበር፤ ልጆቹም በእስራኤላውያን ላይ የሚያደርጉት ክፉ ነገርና በድንኳኑ ደጃፍ ከሚያገለግሉት ሴቶች ጋር እንደሚያመነዝሩ ሰማ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኤሊ ኸዓ የመና ኣረገ፤ እቶም ደቁ ኣብ እስራኤል ዝገበርዎ ዅሉን፥ ምስተን ኣብቲ መራኸቢ ድንኳን ዘገልግላ ኣንስቲ ኸም ዝድቅሱን ሰምዐ።
Amharic Tigrinya 2011
ኤሊ ኸኣ ኣዝዩ ኣረገ፡ እቲ እቶም ደቁ ኣብ ብዘለው እስራኤል ዝገበርዎ ዂሉን ነተን ኣብ ደገ ድንኳን ምርኻብ ዜገልግላ ኣንስቲ ድማ ከም ዚድቅስወንን ሰምዔ።