1 Samuel 2:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሓደ ኣብ ልዕሊ ሓደ እንተ ሓጢኣት፡ እቲ ፈራዲ ይፈርዶ። ሓደ እኳ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር እንተ ሓጢኡ፡ መን እዩ ዚልምኖ፧ ንሳቶም ግና እግዚኣብሄር ኪቐትሎም እዩ እሞ ፡ ድምጺ ኦ መን ኣደር ኣይሰምዑን ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰውስ ሰውን ቢበ​ድል ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይጸ​ል​ዩ​ለ​ታል፤ ሰው ግን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቢበ​ድል ስለ እርሱ ወደ ማን ይጸ​ል​ዩ​ለ​ታል?” እነ​ርሱ ግን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሊያ​ጠ​ፋ​ቸው ወድ​ዶ​አ​ልና የአ​ባ​ታ​ቸ​ውን ቃል አል​ሰ​ሙም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰውስ ሰውን ቢበድል እግዚአብሔር ይፈርድበታል፤ ሰው ግን እግዚአብሔርን ቢበድል ስለ እርሱ የሚለምን ማን ነው? እነርሱ ግን እግዚአብሔር ሊገድላቸው ወድዶአልና የአባታቸውን ቃል አልሰሙም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰውስ በሰው ቢበድል እግዚአብሔር ይታደገዋል፤ ሰው ግን ጌታን ቢበድል ስለ እርሱ የሚለምን ማን ነው?” እነርሱ ግን ጌታ ሊገድላቸው ወድዷልና የአባታቸውን ቃል አልሰሙም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እት አሳይ አሳ ናቆፐ፥ ጾሳይ አዉ ጋናታና፤ ሽን አሳይ መና ጎዳ ናቆፐ፥ ኦኔ አዉ ጋናታናዌ?” ያጌዳ። መና ጎዳይ፥ “ታን ኡንቱንታ ዎና” ጌዳ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ አዉዋ ሴራ ስሰናን እጼድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Itti Asay asaa naak'k'ooppe, S'oossay aw gaannatana; shin Asay Med'inaa Godaa naak'k'ooppe, oonee aw gaannatanawe?» yaageedda. Med'inaa Goday, «Taani unttuntta wod'ana» geedda diraw, unttunttu barenttu aawuwaa seeraa sisennan is's'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Issaadey hara as qohikko GODAY istta giddon pirdees; gido attiin asi GODAA qohikko ooni izas gaannatanee?» gi hanqettides. Gidikkoka GODAY istta dhayssana koyida gishshas istti bantta aawa seeraa ekkibeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢሳዴይ ሃራ ኣስ ቆሂኮ ጎዳይ ኢስታ ጊዶን ፒርዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኣሲ ጎዳ ቆሂኮ ኦኒ ኢዛስ ጋናታኔ?» ጊ ሃንቄቲዴስ። ጊዲኮካ ጎዳይ ኢስታ ይሳና ኮዪዳ ጊሻስ ኢስቲ ባንታ ኣዋ ሴራ ኤኪቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስ አስ አሰ ናቅኮ፥ ፆሳይ እያዉ ጋናታና፤ ሽን አስ ጎዳ ናቅኮ፥ እያዉ ጋናታናይ ኦኔ?” ያግስ። ጎዳይ ኤንታና ዎናዉ ኮይዳ ግሾ ኤንቲ ባንታ አዋ ዞርያ ስኦና እፅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Issi asi ase naaqiko, Xoossay iyaw gaannatana; shin asi Godaa naaqiko, iyaw gaannatanay oonee?” yaagis. Goday entana wodhanaw koyida gisho enti banta aawa zoriya si7onna ixidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አንድ ሰው ሌላውን ቢበድል፣ እግዚአብሔር ጣልቃ ገብቶ ይፈርዳል፤ ነገር ግን ሰው እግዚአብሔርን ቢበድል፣ ማን ይማልድለታል?” ይሁን እንጂ እግዚአብሔር ሊያጠፋቸው ስለ ፈለገ፣ ልጆቹ የአባታቸውን ተግሣጽ አልሰሙም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አንድ ሰው ሌላውን ሰው ቢበድል፥ እግዚአብሔር በመታደግ ሊያድነው ይችላል፤ ነገር ግን እግዚአብሔርን የሚበድል ሰው ማን ሊያማልደው ይችላል?” ሆኖም እግዚአብሔር ሊያጠፋቸው ቊርጥ ውሳኔ ስላደረገ የዔሊ ልጆች የአባታቸውን ምክር አልሰሙም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰብ ንሰብ እንተ በደለ፥ እግዚኣብሄር የተዓርቖ፤ ሰብ ንእግዚኣብሄር እንተ በደለኸ መን የተዓርቖ?” በሎም። እግዚኣብሄር ከጥፍኦም ስለ ዝደለየ ግና፥ ዘረባ ኣቦኣቶም ኣይሰምዑን።
Amharic Tigrinya 2011
ሰብ ንሰብ እንተ በደሎስ፡ ኣምላኽ ይፈርዶ፡ ሰብ ንእግዚኣብሄር እንተ በደሎ ግና መን የማልዶ በሎም። እግዚኣብሄር ኪቐትሎም ስለ ዝደለየ ግና፡ ዘረባ ኣቦኦም ኣይሰምዑን።