1 Samuel 2:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሓደ ናይ ኣምላኽ ሰብኣይ ድማ ናብ ኤሊ መጺኡ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብ ግብጺ ኣብ ቤት ፈርኦን ኣብ ዝነበሩሉ እዋን፡ ኣነዶ ናብ ቤት ኣቦኻ ተራእየ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሰው ወደ ዔሊ መጥቶ እን​ዲህ አለው፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ በግ​ብፅ በፈ​ር​ዖን ቤት ባሪ​ያ​ዎች ሳሉ ለአ​ባ​ትህ ቤት ተገ​ለ​ጥሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእግዚአብሔርም ሰው ወደ ዔሊ መጥቶ አለው። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በግብጽ በፈርዖን ቤት ባሪያ ሳለ ለአባትህ ቤት ተገለጥሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አንድ እግዚአብሔር ሰው ወደ ዔሊ መጥቶ እንዲህ አለው፦ “ጌታ እንዲህ ይላል፤ ‘በግብጽ በፈርዖን ቤት ባርያ ሳሉ ለአባትህ ቤት ተገለጥሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እት ጋላስ ጾሳ አሳይ ኤልያኮ ዪደ አ፥ “መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ነ ማይዛ አዉ አሮነነ አ ሶ አሳይ ግብጼ ካትያ አይለተን ደእያ ዎደ፥ ታን ኡንቱንቶ ቆንጫድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Itti gallassi S'oossaa Asay Eeliyakko yiide Aa, «Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Ne mayza aawuu Aaroonenne Aa soo Asay Gibs'e kaatiyaa ayiletetsan de'iyaa wode, taani unttunttoo k'onc'c'aad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He wode Xoossafe kiitettida issi nabey Eelekko yiidi, «GODAY, ‹Ne aawa soo asay kase Gibxen Paaroone kushen diza wode tana izas qonccisabeekkinaa?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዎዴ ጾሳፌ ኪቴቲዳ ኢሲ ናቤይ ኤሌኮ ዪዲ፥ «ጎዳይ፥ ‹ኔ ኣዋ ሶ ኣሳይ ካሴ ጊብጼን ፓሮኔ ኩሼን ዲዛ ዎዴ ታና ኢዛስ ቆንጪሳቤኪና?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስ ጋላስ ናበይ ኤልኮ ይድ፥ “ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ። ‘ነ አዋ ሶ አሳይ ግብፀ ቢታን ፓሮና ኩሸን ደእያ ዎደ ታ ኤንታዉ ቆንጫብክና?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Issi gallas nabey Eeliko yidi, “Goday haysada yaagees. ‘Ne aawa soo asay Gibxe biittan Paarona kushen de7iya wode ta entaw qoncabikina?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚህ ጊዜ አንድ የእግዚአብሔር ሰው ወደ ዔሊ መጥቶ እንዲህ አለው፤ “ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘የአባትህ ቤት በግብፅ ምድር በፈርዖን እጅ በነበረ ጊዜ ራሴን ገለጥሁለት?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከእግዚአብሔር የተላከ አንድ ነቢይ ወደ ዔሊ መጥቶ እንዲህ አለው፦ “እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘በፈርዖን ቤት ባሪያዎች በነበሩ ጊዜ ለቀድሞ አባትህ ለአሮን ራሴን ገለጥሁለት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሓደ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ ናብ ኤሊ መፂኡ ኸምዙይ በሎ፦ “እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ‘ኣብ ግብፂ ኣብ ግዝኣት ፈርዖን እንተለዉ፥ ንነገድ ኣቦኻ ብርግፅ ተገሊፀሎም ነይረ።
Amharic Tigrinya 2011
ሓደ ናይ ኣምላኽ ሰብ ናብ ኤሊ መጺኡ በሎ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እቲ ኣብ ግብጺ ኣብ ቤት ፈርኦን ከለው፡ ንቤት ኣቦኻ ብርግጽዶ ኣይተገለጽኩላን እየ