1 Samuel 2:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ኵሎም ነገዳት እስራኤልከ ካህነይ ኪኸውን ፡ ኣብ ልዕለይ ክስውእ፡ ዕጣን ኪድይብ፡ ኣብ ቅድሚ ገጸይ ማቕ ኪለብስዶ ሓሪየዮ ኣለኹ፧ ንቤት ኣቦኻኸ ንዅሉ ዚሓርር መስዋእቲ ደቂ እስራኤልዶ ሂበዮ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ነገድ ሁሉ ካህን ይሆ​ነኝ ዘንድ፥ በመ​ሠ​ዊ​ያ​ዬም ላይ ይሠዋ ዘንድ፥ ዕጣ​ን​ንም ያጥን ዘንድ፥ ኤፉ​ድ​ንም በፊቴ ይለ​ብስ ዘንድ፥ የአ​ባ​ት​ህን ቤት ለእኔ መረ​ጥ​ሁት፤ የእ​ስ​ራ​ኤ​ል​ንም ልጆች የእ​ሳት ቍር​ባን ሁሉ ስለ ምግብ ለአ​ባ​ትህ ቤት ሰጠሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእስራኤልም ነገድ ሁሉ ካህን ይሆነኝ ዘንድ፥ በመሠዊያዬ ላይ ይሠዋ ዘንድ፥ ዕጣንንም ያጥን ዘንድ ኤፉድንም በፊቴ ይለብስ ዘንድ ለእኔ መረጥሁት፤ የእስራኤልንም ልጆች የእሳት ቍርባን ሁሉ ስለ ምግብ ለአባትህ ቤት ሰጠሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከእስራኤልም ነገድ ሁሉ ካህን ይሆነኝ ዘንድ፥ በመሠዊያዬ ላይ ይሠዋ ዘንድ፥ ዕጣንንም ያጥን ዘንድ ኤፋድንም በፊቴ እንዲለብስ ለእኔ መረጥሁት፤ የእስራኤልንም ልጆች የሚያቀርቡትን የሚቃጠል መሥዋዕት ለአባትህ ቤት ሰጠሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሮነ ታ ያርሽያ ሳኣ ፑደ ከሳና ማላ፥ እጻና ጩዋያና ማላነ ታ ስንን ኤፉድያ ማያና ማላ፥ ታዉ ቄስያ ኡዳደ እስራኤልያ ዛራቱዋ ኡባፐ አ ዶራድ። ቃይ እስራኤልያ አሳይ ታማን ያርሽያ ያርሹዋ ኡባ ታን ነ አዉዋ ዛርያዉ እማድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aaroone ta yarshshiyaa sa'aa pude kessana mala, is'aanaa c'uwayana malanne ta sintsan eefuudiyaa mayyana mala, taw k'eesiyaa udaade Israa'eeliyaa zaratuwaa ubbaappe Aa dooraad. K'ay Israa'eeliyaa Asay taman yarshshiyaa yarshshuwaa ubbaa taani ne aawuwaa zariyaw immaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi taas qeese gidana mala, taas yarsho yarshizasoza bolla izi kezana mala, exaane cuwasana mala, ta sinththankka eefude may7ana mala Isra7eele qommota ubbaa garsafe ta ne aawaa dooradis. Isra7eele asay taman xuuggi shiishshiza yarsho ubbaa ne aawaa keeththa asaas immadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ታስ ቄሴ ጊዳና ማላ፥ ታስ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ቦላ ኢዚ ኬዛና ማላ፥ ኤጻኔ ጩዋሳና ማላ፥ ታ ሲንንካ ኤፉዴ ማይኣና ማላ ኢስራኤሌ ቆሞታ ኡባ ጋርሳፌ ታ ኔ ኣዋ ዶራዲስ። ኢስራኤሌ ኣሳይ ታማን ጹጊ ሺሺዛ ያርሾ ኡባ ኔ ኣዋ ኬ ኣሳስ ኢማዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ነ አዋይ ካህነ ግድድ ታ ያርሾ በሳ ከያና መላ፥ እፃነ ጩይሳና መላነ ታ ስንን ኤፉደ ማእድ ኦና መላ እስራኤለ ዛረ ኡባፈ እያ ዶራስ። እስራኤለ አሳይ ታማን ያርሽያ ያርሾ ኡባ ታኒ ነ አዋ ኮቻስ እማስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ne aaway kahine gididi ta yarsho bessa keyana mela, ixaane cuyisana melanne ta sinthan efuude ma7idi oothana mela Isra7eele zare ubbaafe iya dooras. Isra7eele asay taman yarshiya yarsho ubbaa taani ne aawa kochaas immas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእኔ ካህን እንዲሆን፣ ወደ መሠዊያዬ እንዲወጣ፣ ዕጣን እንዲያጥን፣ በፊቴም ኤፉድ እንዲለብስ ከእስራኤል ነገዶች ሁሉ አባትህን መረጥሁት። ደግሞም እስራኤላውያን በእሳት የሚያቀርቡትን ቍርባን ሁሉ ለአባትህ ቤት ሰጠሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርሱንም ከእስራኤል ነገድ ሁሉ ወደ መሠዊያዬ እንዲወጣ፥ እጣን እንዲያጥን፥ በፊቴ ኤፉድ እንዲለብስ፥ የእኔ ካህን ይሆን ዘንድ መረጥሁት፤ ለቀድሞ አባትህ ልጆችም የእስራኤል ልጆች የሚያቀርቡትን የሚቃጠል መሥዋዕት ሰጠኋቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቦኻ ኣሮን ካህነይ ኮይኑ ናብ መሰውእየይ ክድይብ፥ ዕጣን ክዓጥን፥ ኤፉድ ተዓጢቑ ኸገልግለኒ ኢለ ኻብ ኵሎም ነገድ እስራኤል ሓርየዮ ነይረ። ኵሉ ብሓዊ ዝቐርብ ናይ ደቂ እስራኤል መስዋእቲ እውን ንቤት ኣቦኻ ሂበዮ ነይረ።
Amharic Tigrinya 2011
ካህነይ ኰይኑ ኣብ መሰውእየይ ደዪቡ ዕጣን ኪዐጥን፡ ኣብ ቅድመይውን ኤፎድ ኪጸውር ኢለ ኻብ ኲሎም ነገድ እስራኤልዶ ንኣይ ሐርየዮ ኣይኰንኩን፡ ኲሉ ናይ ደቂ እስራኤል መስዋእቲ ሓዊኸ ንቤት ኣቦኻዶ ሂበዮ ኣይኰንኩን