1 Samuel 2:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፡ ቤትካን ቤት ኣቦኻን ንዘለኣለም ኣብ ቅድመይ ኪመላለሱ እዮም ኢለ እየ። ኣንታ ሰብ እግዚኣብሄር ግና ፡ ካባይ ይርሓቕ! ምኽንያቱ ነቶም ዘኽብሩኒ ኣነ ከኽብር እየ፡ እቶም ዝንዕቑኒ ድማ ክንዕቁ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህም የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በእውነት ቤትህ፥ የአባትህም ቤት፤ ለዘለዓለም በፊቴ እንዲኖር ተናግሬአለሁ፤ አሁን ግን እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ያከበሩኝን አከብራለሁና፥ የናቁኝም ይናቃሉና ይህ አይሆንልኝም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህም የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በእውነት ቤትህ የአባትህም ቤት ለዘላለም በፊቴ እንዲኖር ተናግሬአለሁ፤ አሁን ግን እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ያከበሩኝን አከብራለሁና፥ የናቁኝም ይናቃሉና ይህ አይሆንልኝም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ የእስራኤል አምላክ ጌታ እንዲህ ይላል፦ ‘በእውነት ቤትህ፥ የአባትህም ቤት ለዘለዓለም በፊቴ እንዲኖር ተናግሬአለሁ፤’ አሁን ግን ጌታ እንዲህ ይላል፦ ‘ያከበሩኝን አከብራለሁና፥ የናቁኝም ይናቃሉና ይህ ከእኔ ይራቅ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ነ ዛሪነ ነ አዉዋ ዛሪ መናዉ ታዉ ኦና’ ጋድ፤ ሽን ሀእ፥ ሄዌ ታፐ ሃኮ! ታና ቦንችያዋንታ ታን ቦንቻና፤ ታና ካያዋንታ ታን ካዉሻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Hewaa diraw, Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagee; ‹Ne zariinne ne aawuwaa zarii med'inaw taw ootsana› gaad; shin ha"i, hewe taappe haakko! Taana bonchchiyaawantta taani bonchchana; taana kad'iyaawantta taani kawushshana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Hessa gishshas GODAA Isra7eele Xoossay, ‹Ne keeththinne ne aawa keeththa asay ta sinththan mernaas haggazana mala hidota qaala immadis; ha7i gidikko GODAY hannife guye ta hayssa ooththike;› tana bonchchizayta takka bonchchana; tana kadhizayti mulerakka kadhettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ሄሳ ጊሻስ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥ ‹ኔ ኬኔ ኔ ኣዋ ኬ ኣሳይ ታ ሲንን ሜርናስ ሃጋዛና ማላ ሂዶታ ቃላ ኢማዲስ፤ ሃኢ ጊዲኮ ጎዳይ ሃኒፌ ጉዬ ታ ሃይሳ ኦኬ፤› ታና ቦንቺዛይታ ታካ ቦንቻና፤ ታና ካዛይቲ ሙሌራካ ካታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ሄሳ ግሾ፥ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ። ነ ኮቻይነ ነ አዋ ኮቻይ መርናዉ ታዉ ኦና። ሽን ሀእ ሄስ ታፐ ሃኮ፤ ታና ቦንቸይሳታ ቦንቻና፤ ታና ካይሳት ካታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Hessa gisho, Goday, Isra7eele Xoossay haysada yaagees. Ne kochaynne ne aawa kochay merinaw taw oothana. Shin ha77i hessi taape haako; tana boncheyisata bonchana; tana kadheysati kadhetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ስለዚህ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘ቤትህና የአባትህ ቤት በፊቴ ለዘላለም ያገለግሉኝ ዘንድ ተስፋ ሰጥቼ ነበር፤’ አሁን ግን እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘ይህን ከእንግዲህ አላደርገውም፤ የሚያከብሩኝን አከብራለሁ፤ የሚንቁኝም ፈጽሞ ይናቃሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ‘የአንተ ቤተሰብና የቀድሞ አባትህ ቤተሰብ ለዘለዓለም ያገለግሉኝ ዘንድ ቃል ገብቼ ነበር፤ አሁን ግን እንዲህ አይሆንም፤ የሚያከብሩኝን አከብራለሁ የሚንቁኝም ይናቃሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዙይ ይብል፦ ‘ኣነስ ንቤትካን ንቤት ኣቦኻን ንዘለኣለም ከገልግሉኒ እዮም ኢለ ነይረ’ ደጊም ግና ‘ኣይኸውንን፤ ኣነስ ነቶም ዘኽብሩኒ ኣኽብሮም፤ እቶም ዝንዕቑኒ ኸዓ ኽናዓቑ እዮም፤ እዙይስ ካባይ ይርሓቕ’ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣነስ ንቤትካን ንቤት ኣቦኻን ንዘለኣለም ኣብ ቅድመይ ኪመላለሱ ብርግጽ ኢለዮም ነበርኩ፡ ሕጂ ግና፡ ኣነስ ነቶም ዜኽበሩኒ ኤኽብሮም፡ እቶም ዚንዕቁኒ ኸኣ ኪሐስሩ እዮም እሞ፡ እዝስ ካባይ ይርሐቕ፡ ይብል እግዚኣብሄር።