1 Samuel 2:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ኣነ ኻብ ኣደይ ዘየጥፍኦ ሰብካ ድማ ፡ ኣዒንትኻ ኺበልዖን ንልብኻ ኬጕህን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዐይኖቹ የሚፈጽም በነፍሱም የሚተጋ ሰውን ከመሠዊያዬ አላጠፋም። ከቤትህ የሚቀሩት ሰዎች ሁሉ ግን በጐልማሶች ሰይፍ ይሞታሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከመሠዊያዬ ያልተቈረጠ ልጅህ ቢገኝ ዓይንህን ያፈዝዘዋል፥ ነፍስህንም ያሳዝናል ከቤትህም የሚወለዱ ሰዎች ሁሉ በጐልማስነት ይሞታሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በመሠዊያዬ ከምታገለግሉት ከእናንተ መካከል ሳላጠፋ የማስቀረው አንድ ሰው ዐይንህን በእንባ የሚያጠፋና ልብህን የሚያሳዝን ይሆናል፤ የቤተሰብህ አባሎች ሁሉ ግን በሰዎች ሰይፍ ያልቃሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ታ ያርሽያ ሳፐ ይሰና አሳይ ደኦፐ፥ አ ጋሱዋን ነ አይፊ አፎጺደ ቆቃናነ ነ ዎዛናይካ ምሹዋ ጹገታና፤ ነ ዳሮ ዘረ ኡባይ ያላጋተን ደኢደ ሀይቃና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani ta yarshshiyaa saappe d'ayssenna Asay de'ooppe, Aa gaasuwaan ne ayfii afos's'iidde k'ook'ananne ne wozanaykka mishuwaa s'uugettana; ne daro zeretsaa ubbay yalagatetsan de'iidde hayk'k'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani taas yarsho yarshizasozappe diggontta ne zereththati, shemppora paxa attanayti ne ayfeta afunththan doljumissanaas, ne wozinaakka ceecen kunththanaas xalla attana. Gido attiin hara ne zereththati ubbay yelagateththan mulqqetti hayqqana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ታስ ያርሾ ያርሺዛሶዛፔ ዲጎንታ ኔ ዜሬቲ፥ ሼምፖራ ፓጻ ኣታናይቲ ኔ ኣይፌታ ኣፉንን ዶልጁሚሳናስ፥ ኔ ዎዚናካ ጬጬን ኩንናስ ጻላ ኣታና። ጊዶ ኣቲን ሃራ ኔ ዜሬቲ ኡባይ ዬላጋቴን ሙልቄቲ ሃይቃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ታ ያርሾ በሳፈ ይሶና አስ ደእኮ፥ እያ ጋሶን ነ አይፈይ አፉፅሸ ቆቃና፤ ነ ዎዛናይ አዛኖን ፁገታና፤ ነ ኮቻ ኡባይ ናአተን ሀይቃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani ta yarsho bessaafe dhaysona asi de7iko, iya gaason ne ayfey afuxishe qooqana; ne wozanay azzanon xuugetana; ne kocha ubbay na7atethan hayqana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከመሠዊያዬ የማላስወግዳቸው ዘሮችህ በሕይወት የሚተርፉትም ዐይኖችህን በእንባ ለማፍዘዝ፣ ልብህን በሐዘን ለማደንዘዝ ብቻ ነው፣ ሌሎቹ ዘሮችህ ግን በሙሉ በለጋነታቸው በዐጭር ይቀጫሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በመሠዊያዬ ከምታገለግሉት ከእናንተ መካከል ሳላጠፋ የማስቀረው አንድ ሰው ዐይንህን በእንባ የሚያጠፋና ልብህን የሚያሳዝን ይሆናል፤ የቤተሰብህ አባሎች ሁሉ ግን በወጣትነት ዕድሜአቸው በሰይፍ ያልቃሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ኣነ ኣብ መሰውእየይ ከገልግል ብህይወቱ ዝሓድጎ ሰብካ ኣዒንትኻ ንምጥፋእ፥ ነፍስኻውን ንምምንማን ክኸውን እዩ፤ ኵሉ ኣብ ቤትካ ዝተወለደ ኸዓ ብጕብዝናኡ ክመውት እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ኣነ ኻብ መስውእየይ ዘይቈርጾ ሰብካ ኣዒንትኻ ንምሕቃቕ ነፍሳኻውን ንምምህማን ኪኸውን እዩ። ኣብ ቤትካ እተወልደ ዘበለ ኸኣ ብጒብዝናኡ ኺመውት እዩ።