1 Samuel 2:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንድኻታት ካብ ሓመድ የተንስኦም፡ ንለማኒ ድማ ካብ ኵምራ ሓመድ የልዕሎም፣ ኣብ መንጎ መሳፍንቲ ከቐምጦም፣ ዝፋን ክብሪ ድማ ይወርሱ ። ኣዕኑድ ምድሪ ናይ እግዚኣብሄር እዮም እሞ፡ ዓለም ኣብ ልዕሊኦም ኣላቶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ችግ​ረ​ኛ​ውን ከመ​ሬት ያነ​ሣ​ዋል፤ ምስ​ኪ​ኑ​ንም ከጕ​ድፍ ያነ​ሣ​ዋል፤ ከሕ​ዝቡ መኳ​ን​ንት ጋር ያስ​ቀ​ም​ጠው ዘንድ፥ የክ​ብ​ር​ንም ዙፋን ያወ​ር​ሰው ዘንድ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከሕዝቡ መኳንንት ጋር ያስቀምጣቸው ዘንድ፥ የክብርንም ዙፋን ያወርሳቸው ዘንድ፥ ችግረኛውን ከመሬት ያስነሣል፥ ምስኪኑንም ከጉድፍ ያስነሣል፤ የምድር መሠረቶች የእግዚአብሔር ናቸውና፥ በእነርሱ ላይም ዓለምን አደረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ወደ ልዑላንም ደረጃ ከፍ ሊያደርጋቸው፥ የክብርንም ዙፋን ሊያወርሳቸው፥ እርሱ ድኾችን ከትቢያ፥ ምስኪኖችንም ከዐመድ ላይ ያነሣል፤ የምድር መሠረቶች የጌታ ናቸውና፥ በእነርሱ ላይም ዓለምን አኖረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ህዬሳቱዋ ባናፐ ደን። መቶታንቻቱዋካ ብድን ፕቱዋፐ ደን፤ ኡንቱንታ ካፓቱዋና ኡትሴ፤ ኡንቱንታ ቦንቾ አራታ ላትሴ። “አያዉ ጎፐ፥ ቢታ ባሳቱ መና ጎዳሳ፤ እ ኡንቱንቱ ቦላን ሳኣ ኤሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I hiyyeesatuwaa baanaappe dentsee. Metootanchchatuwaakka bidintsaa pituwaappe dentsee; unttuntta kaappatuwaanna utissee; unttuntta bonchcho araataa laatissee. «Ayaw gooppe, biittaa baasatu Med'inaa Godaassa; I unttunttu bollan sa'aa esseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi manqo gudullafe denththees; aykkoyka baynda manqoza dhoqqu dhoqqu histtees; ba shuumetarakka issife utisees; bonchcho araataakka laatisees. Gaasoykka biitta yochchati GODAASSA; izi alame istta bolla woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ማንቆ ጉዱላፌ ዴንስ፤ ኣይኮይካ ባይንዳ ማንቆዛ ቁ ቁ ሂስቴስ፤ ባ ሹሜታራካ ኢሲፌ ኡቲሴስ፤ ቦንቾ ኣራታካ ላቲሴስ። ጋሶይካ ቢታ ዮቻቲ ጎዳሳ፤ ኢዚ ኣላሜ ኢስታ ቦላ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ማንቆታ ባናፐ ደንስ፤ መቶታንቾታ ብዶፐ ደንስ። ኤንታ ቦንቾ አሳራ ኡትሴስ፤ ቦንቾ አራታ ላትሴስ። ቢታ ባሶት ጎዳሳ፤ ኤንታ ቦላ አላምያ ኤስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I manqota baanape denthees; metootanchota bidope denthees. Enta boncho asaara utisees; boncho araata laatisees. Biittaa baasoti Godaasa; enta bolla alamiya essis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱ ድኻውን ከትቢያ ያነሣል፤ ምስኪኑንም ከጕድፍ ከፍ ከፍ ያደርጋል፤ ከመኳንንቱ ጋር ያስቀምጣቸዋል፤ የክብር ዙፋንም ያወርሳቸዋል። “የምድር መሠረቶች የእግዚአብሔር ናቸውና፣ ዓለምን በእነርሱ ላይ አድርጓል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርሱ ድኾችን ከትቢያ ምስኪኖችንም ከዐመድ ላይ ያነሣል፤ ወደ ልዑላንም ደረጃ ከፍ ያደርጋቸዋል፤ የክብርም ዙፋን ያወርሳቸዋል የምድርን መሠረቶች የሠራ እግዚአብሔር ነው፤ በእነርሱም ላይ ዓለምን የፈጠረ እርሱ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ምስ መኳንንቲ ህዝቡ ንኸቐምጦም፥ ዙፋን ክብሪውን ንኸውርሶም፥ ነቲ ድኻ ኻብ ሓመድ የተስኦ፤ ንምስኪንውን ካብ መሬት የልዕሎ፤ መሰረታት ምድሪ ናይ እግዚኣብሄር እዩሞ፥ ንዓለም ከዓ ኣብ ልዕሊኡ ኣንቢርዋ ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣዕኑድ ምድሪ ናይ እግዚኣብሄር እዩ፡ ንዓለም ከኣ ኣብ ልዕሊኡ ኣንቢርዋ እዩ እሞ፡ ነቲ ነዳይ ካብ ሓመድ ኣተንስኡ፡ ነቲ ድኻውን ካብ ጐድፍ ኣልዒሉ፡ ምስ መኳንንቲ የቐምጦም፡ ዝፋን ክብሪውን የውርሶም።