1 Samuel 2:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሱ ንእግሪ ቅዱሳኑ ይሕሉ፣ እኩያት ድማ ኣብ ጸልማት ስቕ ኪብሉ እዮም። ብሓይሊ ዝስዕሮ የልቦን እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለሚጸልይ ጸሎቱን ይሰጠዋል፤ የጻድቃንን ዘመን ይባርካል፤ የሰው ኀይል ጽኑዕ አይደለምና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱ የቅዱሳኑን እግር ይጠብቃል ኃጥኣን ግን ዝም ብለው በጨለማ ይቀመጣሉ፤ ሰው በኃይሉ አይበረታምና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱ የታማኞቹን እግር ይጠብቃል ሰው በኃይሉ አይበረታምና፥ ኃጥአን ግን ዝም ብለው በጨለማ ይጣላሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ጾሳ አሳቱዋ ገድያ ናጌ፤ ሽን ኢታቱዋ እ ማን ጮኡ ኡዳና። “አሳይ ባረ ዎልቃን ጾነና፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I S'oossaa asatuwaa gediyaa naagee; shin iitatuwaa I d'uman c'o"u udana. «Asay bare wolk'k'an s'oonenna;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Izi geeshshata toho naagees; iitati gidikko dhuman yegettana; asi ba wolqqan xoonenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኢዚ ጌሻታ ቶሆ ናጌስ፤ ኢታቲ ጊዲኮ ማን ዬጌታና፤ ኣሲ ባ ዎልቃን ጾኔና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“እ ጌሻታ ቶሁዋ ናጌስ፤ ሽን ኢታታ ማን ስእ ኦና፤ አስ ባ ዎልቃን ፆነና፤
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“I geeshshata tohuwa naagees; shin iitata dhuman si77i oothana; asi ba wolqan xoonenna;
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱ የቅዱሳኑን እግር ይጠብቃል፤ ክፉዎች ግን በጨለማ ውስጥ ይጣላሉ። “ሰው በኀይሉ ድል አያደርግም፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ሰው ድልን የሚያገኘው በኀይሉ ስላልሆነ እግዚአብሔር የታማኞቹን እርምጃዎች ይጠብቃል፤ ክፉዎች ግን ወደ ጨለማ ይጣላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ ነእጋር ቅዱሳኑ ይሕልወን፤ እቶም ሓጥኣን ግና ስቕ ኢሎም ኣብ ፀልማት ይቕመጡ፤ ሰብ ብሓይሉ ኣይስዕርን እዩሞ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ነእጋር ቅዱሳን ይሕልወን፡ ሰብ ብሓይሉ ኣይስዕርን እዩ እሞ፡ እቶም ረሲኣንሲ ኣብ ጸልማይ ኪጠፍኡ እዮም።