1 Samuel 20:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከምዚ እንተ ኢሉ፡ ሰናይ እዩ፤ ኣገልጋሊኻ ሰላም ኪረክብ እዩ፣ ኣዝዩ እንተ ተቘጢዑ ግና፡ ዕግርግር ብእኡ ከም ዝውሰን ርግጸኛ ክትከውን ኣለካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርሱም፦ መልካም ነው ቢል ለእኔ ለባሪያህ ሰላም ይሆናል፤ ቢቈጣ ግን ክፋት ከእርሱ ዘንድ በእኔ ላይ እንደ ተቈረጠች ዕወቅ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱም። መልካም ነው ቢል ለእኔ ለባሪያህ ደኅንነት ይሆናል፤ ቢቈጣ ግን ክፋት ከእርሱ ዘንድ በእኔ ላይ እንደ ተቈረጠች እወቅ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱም ‘መልካም ነው’ ካለ፥ አገልጋይህን የሚያሰጋው የለም፤ ከተቆጣ ግን፥ ክፉ ነገር እንዳሰበብኝ ታረጋግጣለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉየ እ፥ ‘ያኖፐ ሎአ’ ያጎፐ፥ ታዉ ነ ቆማዉ ሳሮ፤ ሽን እ ሀንቀቶፐ፥ እ ታና ቆሀናዉ ባረ ቆፋ ቃቼዳዋ ሄዋን ኤራ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyye I, ‹Yaanooppe lo"a› yaagooppe, taw ne k'oomaw saro; shin I hank'k'ettooppe, I taana k'ohanaw bare k'ofaa k'achcheeddawaa hewan era.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izikka, ‹Ero lo7o› giikko tana ne oosanchchaa hirgisiza miishshi deenna; izi hanqettizaa gidikko izi ta bolla iita qoppidayssa ne erana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚካ፥ ‹ኤሮ ሎኦ› ጊኮ ታና ኔ ኦሳንቻ ሂርጊሲዛ ሚሺ ዴና፤ ኢዚ ሃንቄቲዛ ጊዲኮ ኢዚ ታ ቦላ ኢታ ቆፒዳይሳ ኔ ኤራና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ፥ ‘ያኮ ሎኦ’ ጊኮ፥ ታዉ ነ አይልያስ ሳሮ፤ ሽን እ ሀንቀትኮ፥ እ ታና ቆሀናዉ ባ ዎዛናን ቆፕዳይሳ ሄሳን ኤራ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I, ‘Yaako lo77o’ giiko, taw ne aylliyas saro; shin I hanqetiko, I tana qohanaw ba wozanan qopidaysa hessan era.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱም ‘መልካም ነው’ ካለ፣ አገልጋይህን የሚያሠጋው የለም፤ ከተቈጣ ግን፣ ክፉ ነገር እንዳሰበብኝ ታረጋግጣለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሡም ‘እሺ’ ቢል፥ እኔ አገልጋይህ በሰላም እንደምኖር ዐውቃለሁ፤ ንጉሡ ከተቈጣ ግን ጒዳት ሊያደርስብኝ የወሰነ መሆኑን ታውቃለህ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
‘ይኹን’ እንተበለካ፥ ንኣይ ንሓሽከርካ ደሓን ማለት እዩ። የመና እንተ ተቘጥዐ ግና፥ ክፉእ ኸም ዝመደበ ፍለጥ።
Amharic Tigrinya 2011
ደሐን እንተ በለካ፡ ንጊልያኻ ደሓን እዩ። ኣዝዩ እንተ ዀረየ ግና፡ ክፋእ ከም ዝመደበ ፍለጥ።