1 Samuel 21:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ባሮት ኣኪሽ ድማ፡ እዚ ዳዊት ንጉስ እታ ሃገርዶ ኣይኰነን፧ ሳኦል ኣሽሓት ቀቲሉ፡ ዳዊት ድማ ንዓሰርተታት ኣሽሓት ቀቲሉ፡ እናበሉ ብኮራስ ብዛዕባኡዶ ኣይዘመሩን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የአንኩስ ብላቴኖችም፥ “ይህ ዳዊት የሀገሩ ንጉሥ አይደለምን? ሳኦል ሺህ፥ ዳዊትም ዐሥር ሺህ ገደለ ብለው ሴቶች በዘፈን የዘመሩለት እርሱ አይደለምን?” አሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የአንኩስ ባሪያዎችም። ይህ ዳዊት የአገሩ ንጉሥ አይደለምን? ሳኦል ሺህ፥ ዳዊትም እልፍ ገደለ ብለው ሴቶች በዘፈን የዘመሩለት እርሱ አይደለምን? አሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የአኪሽ አገልጋዮችም፥ “የምድሪቱ ንጉሥ ዳዊት ይህ አይደለምን? ደግሞስ ‘ሳኦል ሺህ ገደለ፤ ዳዊት ዐሥር ሺህ ገደለ’ ብለው በጭፈራቸው የዘፈኑለትስ እርሱ አይደለምን?” አሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን አኪሻ ኦሳንቻቱ፥ “ሀዌ ዳዊተ ባረ ቢታን ካትያ ግደኔየ? ቃይ ማጫ አሳቱ የጺድነ ዱሪደ፥ ‘ሳኦል ሻኣ ዎዳ፤ ዳዊተ ታሙ ሻኣ ዎዳ’ ያጊደ ሳቤዳ ብታንያ ግደኔየ?” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin Akiisha oosanchchatuu, «Hawe Daawite bare biittan kaatiyaa gidenneeyye? K'ay mac'c'a asatuu yes's'iiddinne duriidde, ‹Saa'ooli sha"aa wod'eedda; Daawite tammu sha"aa wod'eedda› yaagiide sabbeedda bitaniyaa gidenneeyye?» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ankuse oosanchchati, «Hayssi he biittay kawo Dawite gidennee? « ‹Sa7ooli shii wodhides; Dawiti gidikko tammu shii wodhides› gi maggulishe asay sabbidayssi hayssi iza gidennee?» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣንኩሴ ኦሳንቻቲ፥ «ሃይሲ ሄ ቢታይ ካዎ ዳዊቴ ጊዴኔ? « ‹ሳኦሊ ሺ ዎዴስ፤ ዳዊቲ ጊዲኮ ታሙ ሺ ዎዴስ› ጊ ማጉሊሼ ኣሳይ ሳቢዳይሲ ሃይሲ ኢዛ ጊዴኔ?» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን አንኩሳ ሞርናት፥ “ሀይስ ዳዊቲ ባ ቢታን ካዎ ግደኔ? ማጫሳይ የፅሸነ ዱርሸ፥ ‘ሳኦል ሙኩሉ ዎስ፤ ዳዊቲ ታሙ ሙኩሉ ዎስ’ ያግድ ሳቢዳ አድያ ግደኔ?” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Ankusa moorinnati, “Haysi Dawiti ba biittan kawo gidennee? Maccasay yexishenne durishe, ‘Saa7oli mukulu wodhis; Dawiti tammu mukulu wodhis’ yaagidi sabbida addiya gidennee?” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የአንኩስ አገልጋዮችም፣ “የምድሪቱ ንጉሥ ዳዊት ይህ አይደለምን? ደግሞስ፣ “ ‘ሳኦል ሺሕ ገደለ፤ ዳዊት ግን ዐሥር ሺሕ ገደለ’ ብለው በጭፈራቸው የዘፈኑለትስ እርሱ አይደለምን?” አሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የንጉሡ ባለሟሎች የሆኑት ባለሥልጣኖች “ይህ በአገሩ የነገሠው ዳዊት አይደለምን? ‘ሳኦል ሺህ ገዳይ! ዳዊት ዐሥር ሺህ ገዳይ!’ እያሉ ሴቶች በጭፍራ የዘፈኑለት እርሱ አይደለምን?” ሲሉ አኪሽን ጠየቁት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንኣንኩስ ከዓ እቶም ሓሻኽሩ፥ “እዙይ ዳዊት ንጉስ እታ ሃገርዶ ኣይኮነን? እቲ ‘ሳኦል ሺሕ፥ ዳዊት ድማ እልፊ ቐተለ’ ኢለን ኣንስቲ እናሳዕስዓ ዝደረፋሉ፥ እዙይዶ ኣይኮነን?” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ንኣኪሽ ከኣ እቶም ገላውኡ፡ እዝስ ዳዊት፡ ንጉስ እታ ሃገር ደይኰነን እቲ፡ ሳኦል ሽሒ፡ ዳዊት ከኣ እልፉ ቐተለ፡ ኢለን እናሳዕስዓ ዝደረፋሉ፡ እዚ ደይኰነንበልዎ።