1 Samuel 23:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ድሕሪኡ ዳዊት ከም ብሓድሽ ንእግዚኣብሄር ተማኸረ። እግዚኣብሄር ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰሉ፡ ተንስእ፡ ናብ ቀሂላ ውረድ። ንፍልስጥኤማውያን ኣብ ኢድኩም ክህቦም እየ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዳዊትም ደግሞ እግዚአብሔርን ጠየቀ፤ እግዚአብሔርም መልሶ፥ “ፍልስጥኤማውያንን በእጅህ አሳልፌ እሰጣለሁና ተነሥተህ ወደ ቂአላ ውረድ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዳዊትም ደግሞ እግዚአብሔርን ጠየቀ፤ እግዚአብሔርም መልሶ። ፍልስጥኤማውያንን በእጅህ አሳልፌ እሰጣለሁና ተነሥተህ ወደ ቅዒላ ውረድ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዳዊት እንደገና ጌታን ጠየቀ፤ ጌታም፥ “ፍልስጥኤማውያንን በእጅህ አሳልፌ ስለምሰጥ፥ ወደ ቅዒላ ውረድ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ ዳዊተ ዛረደ መና ጎዳ ኦቼዳ፤ መና ጎዳይ አ፥ “ፕልስጼማ አሳቱዋ ታን ነዉ አ እማና፤ ደንዳ፤ ቃኢላ ካታማ ባ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, Daawite zaaretsiide Med'inaa Godaa oochcheedda; Med'inaa Goday Aa, «Piliss's'eema asatuwaa taani new aatsa immana; dendda; K'a'iila katamaa ba» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Dawiti qasseka GODAA zaari oychchides; GODAYKKA izas, «Tani Filisxeeme asaa ne kushen aaththa immana; hessa gishshas ne duge Qi7ila wodhdha» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዳዊቲ ቃሴካ ጎዳ ዛሪ ኦይቺዴስ፤ ጎዳይካ ኢዛስ፥ «ታኒ ፊሊስጼሜ ኣሳ ኔ ኩሼን ኣ ኢማና፤ ሄሳ ጊሻስ ኔ ዱጌ ቂኢላ ዎ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዳዊቲ ዛሪድ ጎዳ ኦይችን ጎዳይ፥ “ፍልስፄመታ ታኒ ነዉ አ እማና፤ ደንዳዳ ቃእላ ባ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Dawiti zaaridi Godaa oychin Goday, “Filisxeemeta taani new aatha immana; dendada Qa7ila ba” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዳዊት እንደ ገና እግዚአብሔርን ጠየቀ፤ እግዚአብሔርም ፣ “ፍልስጥኤማውያንን በእጅህ አሳልፌ ስለምሰጥ፣ ወደ ቅዒላ ውረድ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህም የተነሣ ዳዊት እንደገና የእግዚአብሔርን ፈቃድ ጠየቀ፤ እግዚአብሔርም “እኔ በፍልስጥኤማውያን ላይ ድልን ስለማቀዳጅህ ሄደህ በቀዒላ ላይ አደጋ ጣል” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዳዊት ከዓ መሊሱ ንእግዚኣብሄር ጠየቐ። እግዚኣብሄር ድማ “ኣነ ንፍልስጥኤማውያን ኣብ ኢድካ ሂበካ እየ እሞ፥ ናብ ቅዒላ ኼድካ ተዋግኣዮም” ኢሉ መለሰሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ዳዊት መሊሱ ንእግዚኣብሄር ጠየቖ። እግዚኣብሄር ድማ ኣነ ንፍልስጥኤማውያን ኣብ ኢድካ ሂበካ እየ እሞ፡ ተንሲእካ ናብ ቅዒላ ውረድ፡ ኢሉ መለሰሉ።