1 Samuel 24:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዳዊት እውን ብድሕሪኡ ተንሲኡ ካብቲ በዓቲ ወጺኡ ንሳኦል ደድሕሪኡ ጸዊዑ፡ ጐይታይ ንጉስ! ሳኦል ድማ ብድሕሪኡ ምስ ጠመተ፡ ዳዊት ሰገደ፡ ገጹ ድማ ናብ ምድሪ ሰገደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዳዊትም በዚህ ቃል ሰዎቹን ከለከላቸው። በሳኦልም ላይ ተነሥተው ይገድሉት ዘንድ አልፈቀደላቸውም፤ ሳኦልም ከዋሻው ተነሥቶ መንገዱን ሄደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእርሱም በኋላ ዳዊት ደግሞ ተነሣ፥ ከዋሻውም ወጣ፥ ከሳኦልም በኋላ። ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፥ ብሎ ጮኸ፤ ሳኦልም ወደ ኋላው ተመለከተ፥ ዳዊትም ወደ ምድር ተጐንብሶ እጅ ነሣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዳዊት ሰዎቹን በዚህ ቃል ከለከላቸው፤ በሳኦል ላይ አደጋ እንዲያደርሱበትም አልፈቀደላቸውም። ሳኦልም ከዋሻው ወጥቶ ሄደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሳኦል ቤዳዋፐ ጉይያን፥ ዳዊተ ጎንጎሉዋ ግዶፐ ከሲደ፥ ሳኦላ፥ “ታ ጎዳዉ፥ ካትያዉ!” ያጊደ ጼሴዳ፤ ሳኦል ጉየ ዛሪደ ጼሌዳ፤ ዳዊተ ቢታን ዱገ ጉፋኒደ፥ ሳኦላዉ ጎይኔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Saa'ooli beeddawaappe guyyiyaan, Daawite gonggoluwaa giddoppe kesiide, Saa'oola, «Ta godaw, kaatiyaw!» yaagiide s'eeseedda; Saa'ooli guyye zaariidde s'eelleedda; Daawite biittan duge guufanniide, Saa'oolaw goyneedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Dawiti gongoloza giddofe kezidi Sa7oole, «Ta godaa kawoo!» gi xeygides; Sa7oolikka guye simmi xeellishin Dawiti ba kushe denththidi ziggishin be7ides;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲ ጎንጎሎዛ ጊዶፌ ኬዚዲ ሳኦሌ፥ «ታ ጎዳ ካዎ!» ጊ ጼይጊዴስ፤ ሳኦሊካ ጉዬ ሲሚ ጼሊሺን ዳዊቲ ባ ኩሼ ዴንዲ ዚጊሺን ቤኢዴስ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳኦል ብዳፐ ጉየ፥ ዳዊቲ ጎንጎሉዋ ግዶፈ ከይድ፥ “ታ ጎዳዉ፥ ካዋዉ” ያግድ ሳኦላ ፄግን፥ ሳኦል ጉየ ስሚድ ፄልስ። ዳዊቲ ሳአን ጉፋንድ ሳኦላስ ዝግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Saa7oli bidaape guye, Dawiti gongoluwa giddofe keyidi, “Ta godaw, kawaw” yaagidi Saa7ola xeegin, Saa7oli guye simmidi xeellis. Dawiti sa7an gufannidi Saa7olas ziggis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ዳዊት ከዋሻው ወጥቶ ሳኦልን፣ “ጌታዬ ንጉሥ ሆይ!” ብሎ ጠራው። ሳኦልም ወደ ኋላው ዞር ባለ ጊዜ፣ ዳዊት ወደ መሬት ጐንበስ ብሎ እጅ ሲነሣው ተመለከተ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዳዊትም ከዚያ ወጥቶ ሳኦልን በመከተል “ጌታዬ ንጉሥ ሆይ!” አለው፤ ሳኦልም መለስ ብሎ ዙሪያውን ሲመለከት ዳዊት በመሬት ላይ ለጥ ብሎ እጅ ነሣውና እንዲህ አለው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ድሕሪዙይ ዳዊት ተሲኡ ኻብቲ በዓቲ ወፀ፤ “ኦ ጐይታይ ንጉስ!” ኢሉ ኸዓ ንሳኦል ፀውዖ። ሳኦል ድማ ንድሕሪኡ ግልፅ ምስ በለ፥ ዳዊት ብገፁ ናብ ምድሪ ተደፊኡ ፍግም በለ።
Amharic Tigrinya 2011
ዳዊት ነቶም ሰቡ ብዘረባኡ ዐገቶም፡ ኣብ ሳኦል ኪትንስኡ ድማ ኣይፈቐደሎምን። ሳኦል ከኣ ካብቲ በዓቲ ተንሲኡ መገዱ ኸደ።