1 Samuel 26:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጉስ እስራኤል ከምቲ ኣብ ኣኽራን ሻምብቆ ኺሃድን ከሎ፡ ቍንጪ ኺደሊ ስለ ዝወጸ፡ ደመይ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣብ ምድሪ ኣይወድቕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሁንም በተራራው ላይ ሰው ቆቅን እንደሚሻ የእስራኤል ንጉሥ ነፍሴን ለመሻት ወጥቶአልና ደሜ በእግዚአብሔር ፊት በምድር ላይ አይፍሰስ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሁንም በተራራው ላይ ሰው ቆቅን እንደሚሻ የእስራኤል ንጉሥ ነፍሴን ለመሻት ወጥቶአልና ደሜ ከእግዚአብሔር ፊት ርቆ በምድር ላይ አይፍሰስ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አሁንስ ከጌታ ርቄ በባዕድ አገር እንድገደል አታድርግ፤ አሁንም በተራራው ላይ ቆቅን እንደሚሻ ሰው ይህን ያህል የእስራኤል ንጉሥ እኔን ስለምን ያሳድዳል?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀእ ስም መና ጎዳ ስንፐ ሃኪደ ደእያ ቢታን ታ ሱ ጉሶፓ፤ እት አሳይ አካ ሻንካታናዉ ደርያ ሁጲያ ከስያዋዳን፥ እስራኤልያ ካቲ እት ካቶልያ ኮያናዉ ከሴዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ha"i simmi Med'inaa Godaa sintsaappe haakkiide de'iyaa biittan ta suutsaa gussoppa; itti Asay akka shankkatanaw deriyaa huup'iyaa kesiyaawaadan, Israa'eeliyaa kaatii itti kattolliyaa koyanaw kesseedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Asi zuma bolla kuracho gooddiza mala Isra7eele kawoy kasttolle koyana kezida gishshas ta suuththay GODAA sinththafe haakkidi biitta bolla gukkana mala ooththofa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሲ ዙማ ቦላ ኩራቾ ጎዲዛ ማላ ኢስራኤሌ ካዎይ ካስቶሌ ኮያና ኬዚዳ ጊሻስ ታ ሱይ ጎዳ ሲንፌ ሃኪዲ ቢታ ቦላ ጉካና ማላ ኦፋ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀእ ጎዳ ስንፈ ሃክድ፥ አላጋ ቢታን ደእያ ኡራ ሱ ጉሶፋ። እስ አስ ኩራቾ ሻንካታናዉ ደረ ቦላ ከየይሳዳ፥ እስራኤለ ካዎይ ካስቶለ ኮያናዉ ከይስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ha77i Godaa sinthafe haakidi, allaga biittan de7iya uraa suuthaa gussofa. Issi asi kuraacho shankatanaw dere bolla keyeysada, Isra7eele kawoy kastolle koyanaw keyis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አንድ ሰው በተራራ ላይ ቆቅ እንደሚያድን የእስራኤልም ንጉሥ ቍንጫ ለመፈለግ ስለ ወጣ፣ ደሜ ከእግዚአብሔር ፊት ርቆ በምድር ላይ እንዲፈስ አታድርግ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከእግዚአብሔር ርቄ በባዕድ አገር እንድገደል አታድርግ፤ ይህን ያኽል ታላቅ የሆነ የእስራኤል ንጉሥ እንደ ቁንጫ የምቈጠረውን እኔን ስለምን ያሳድዳል? እንደ በረሓ ቆቅ የሚያድነኝስ ስለምንድን ነው?”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሕዚ ኸዓ ሰብ ንቖቓሕ ኣብ እምባታት ከም ዝሃድን፥ ንጉስ እስራኤል ንሓደ ቑንጪ ኽትደሊ ወፂእኻ ኢኻ እሞ፥ ደመይ ካብ ገፅ እግዚኣብሄር ርሒቑ ኣብ ምድሪ ባዕዲ ኣይፍሰስ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ሕጂ ኸኣ ንቖቓሕ ኣብ ኣኽራን ከም ዚህደን፡ ንጉስ እስራኤል ንሓደ ቘንጪ ኺደሊ ወጺኡ እዩ እሞ፡ ደመይ ካብ ገጽ እግዚኣብሄር ተፈልዩ ኣብ ምድሪ ኣይፍሰስ።