1 Samuel 26:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ዳዊት ንኣሂሜሌክ እቲ ሄታዊን ንኣቢሻይ ወዲ ዘሩያ ሓው ዮኣብን መለሰሎም እሞ፡ መን ምሳይ ናብ ሳኦል ናብ ሰፈር ኪወርድ እዩ፧ ኣቢሻ ድማ፡ ምሳኻ ክወርድ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዳዊትም ኬጤያዊዉን አቤሜሌክንና የሶርህያን ልጅ የኢዮአብን ወንድም አቢሳን፥ “ወደ ሳኦል ወደ ሰፈሩ ከእኔ ጋር የሚገባ ማን ነው?” ብሎ ጠየቃቸው፤ አቢሳም፥ “እኔ ከአንተ ጋር እገባለሁ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዳዊትም ኬጢያዊውን አቢሜሌክንና የጽሩያን ልጅ የኢዮአብን ወንድም አቢሳን። ወደ ሳኦል ወደ ሰፈሩ ከእኔ ጋር የሚወርድ ማን ነው? ብሎ ጠየቃቸው፤ አቢሳም። እኔ ከአንተ ጋር እወርዳለሁ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዳዊትም ሒታዊውን አቢሜሌክንና የጸሩያን ልጅ የኢዮአብን ወንድም አቢሳን፥ “ወደ ሳኦል ሰፈር አብሮኝ የሚወርድ ማነው?” ሲል ጠየቃቸው። አቢሳም፥ “እኔ አብሬህ እወርዳለሁ” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዳዊተ ሂትያ አብመሌካነ ጻሩያ ናኣ ዮኣባ እሻ አብሻያ፥ “ሳኦል ሺቄዳ ሳኣ ታናና ባናዌ ኦኔ?” ያጊደ ኦቼዳ። ሽን አብሻይ፥ “ታን ኔናና ባና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Daawite Hiitiyaa Abimeleekanne S'aruuya na'aa Yoo'aaba ishaa Abishaaya, «Saa'ooli shiik'eedda sa'aa taananna baanawe oonee?» yaagiide oochcheedda. Shin Abishaayi, «Taani neenana baana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Dawiti Hiite dere as Ahimelekenne Xuriya naa Iyo7aabe isha Abisaye, «Tanara duge Sa7ooli dizaso wodhdhanay oonee?» gi oychchides. Abisayeykka, «Ta nenara wodhdhana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዳዊቲ ሂቴ ዴሬ ኣስ ኣሂሜሌኬኔ ጹሪያ ና ኢዮኣቤ ኢሻ ኣቢሳዬ፥ «ታናራ ዱጌ ሳኦሊ ዲዛሶ ዎናይ ኦኔ?» ጊ ኦይቺዴስ። ኣቢሳዬይካ፥ «ታ ኔናራ ዎና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዳዊቲ ህተ አድያ አብመለከነ ፃሩያ ናኣ እዮኣባ እሻ አብሳያ፥ “ሳኦል ዱንካንዳ በሳ ታራ ባናይ ኦኔ?” ያግድ ኦይችስ። አብሳይ፥ “ታኒ ኔራ ባና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Dawiti Hite addiya Abimelekenne Xaruya na7aa Iyo7aaba ishaa Abisaya, “Saa7oli dunkaanida bessaa taara baanay oonee?” yaagidi oychis. Abisayi, “Taani neera baana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዳዊትም ኬጢያዊውን አቢሜሌክንና የጽሩያን ልጅ የኢዮአብን ወንድም አቢሳን፣ “ወደ ሳኦል ሰፈር አብሮኝ የሚወርድ ማነው?” ሲል ጠየቃቸው። አቢሳም፣ “እኔ አብሬህ እወርዳለሁ” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህም በኋላ ዳዊት ሒታዊውን አቤሜሌክንና ከጸሩያ ልጆች የኢዮአብን ወንድም አቢሳን “ከእናንተ ከሁለታችሁ ከእኔ ጋር አብሮ ወደ ሳኦል ሰፈር የሚሄድ ማን ነው?” ሲል ጠየቃቸው። አቢሻይም “እኔ እሄዳለሁ” ሲል መለሰ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ዳዊት ንኣቢሜሌክ ሂታውን ንኣቢሳይ ወዲ ፅሩያ ሓው ኢዮኣብን “ናብ ሳኦል ናብቲ ሰፈር፥ መን ምሳይ ይወርድ?” በሎም። ኣቢሳይ ከዓ “ኣነ ምሳኻ እወርድ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011
ዳዊት ድማ መሊሱ ንኣሂሚሌክ ሂታውን ንኣቢሳይ ወዲ ጽሩያ ሓው ዮኣብን፡ ናብ ሳኦል ናብቲ ሰፈር መን ምሳይ ይወርድ በሎም። ኣቢሳይ ከኣ፡ ኣነ ምሳኻ እወርድ፡ በለ።