1 Samuel 27:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሳኦል ድማ፡ ዳዊት ናብ ጋት ከም ዝሃደመ፡ ደጊም ከም ዘይደለዮ ድማ ተነግሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለሳ​ኦ​ልም ዳዊት ወደ ጌት እንደ ኰበ​ለለ ነገ​ሩት፤ ከዚ​ያም በኋላ ደግሞ አል​ፈ​ለ​ገ​ውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሳኦልም ዳዊት ወደ ጌት እንደ ኰበለለ ሰማ፤ ከዚያም በኋላ ደግሞ አልፈለገውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሳኦልም፥ ዳዊት ወደ ጋት እንደ ሸሸ በሰማ ጊዜ፥ እርሱን ማሳደዱን ተወ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ዳዊተ ጋተ ባቃቴዳ” ግያዋ ስሲደ፥ ሳኦል ላኤንዋ አ ኮይያዋ አግ ባሼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Daawite Gaate bak'ateedda» giyaawaa sisiide, Saa'ooli laa"entsuwaa Aa koyiyaawaa aggi basheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Sa7ooli Dawiti Geete baqatidayssa siyidi iza gooddizayssa aggaagides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሳኦሊ ዳዊቲ ጌቴ ባቃቲዳይሳ ሲዪዲ ኢዛ ጎዲዛይሳ ኣጋጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዳዊቲ ጋተ ባቃትስ ገይሳ ስእድ፥ ሳኦል ዛሪድ እያ ኮየይሳ አግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Dawiti Gaate baqatis geysa si7idi, Saa7oli zaaridi iya koyeysa aggis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሳኦልም፣ ዳዊት ወደ ጌት እንደ ሸሸ በሰማ ጊዜ፣ እርሱን ማሳደዱን ተወ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሳኦልም ዳዊት ወደ ጋት ሸሽቶ መሄዱን በሰማ ጊዜ እርሱን ፈልጎ ለማግኘት ያደርገው የነበረውን ሙከራ ሁሉ አቆመ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሳኦል ድማ፥ ዳዊት ናብ ጌት ከም ዝሃደመ ምስ ሰምዐ፥ መሊሱ ኣይደለዮን።
Amharic Tigrinya 2011
ሳኦል ድማ፡ ዳዊት ናብ ጋት ከም ዝሀደመ ምስ ነገርዎ፡ መሊሱ ኣይደለዮን።