1 Samuel 27:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዳዊት ኣብ ምድሪ ፍልስጥኤማውያን ዚነብረሉ ግዜ ድማ ዓመት ምሉእን ኣርባዕተ ወርሕን ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዳዊ​ትም በፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን ሀገር የተ​ቀ​መ​ጠ​በት የዘ​መን ቍጥር አራት ወር ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዳዊትም በፍልስጥኤማውያን አገር የተቀመጠበት የዘመን ቍጥር አንድ ዓመት ከአራት ወር ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዳዊት በፍልስጥኤማውያን ምድር አንድ ዓመት ከአራት ወር ተቀመጠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዳዊተ ፕልስጼማ ቢታን እት ላይነ ኦይዱ አግና ደኤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Daawite Piliss's'eema biittan itti laytsanne oyddu aginaa de'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Dawiti Filisxeeme deren issi layththinne oyddu agina gam7ides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዳዊቲ ፊሊስጼሜ ዴሬን ኢሲ ላይኔ ኦይዱ ኣጊና ጋምኢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዳዊቲ ፍልስፄመ ቢታን እስ ላይነ ኦይዱ አጌና ደእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Dawiti Filisxeeme biittan issi laythinne oyddu ageena de7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዳዊት በፍልስጥኤማውያን ምድር አንድ ዓመት ከአራት ወር ተቀመጠ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚህ ዐይነት ዳዊት በፍልስጥኤም አንድ ዓመት ከአራት ወር ተቀመጠ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዳዊት ኣብ ምድሪ ፍልስጥኤማውያን ዓመትን ኣርባዕተ ወርሕን ተቐመጠ።
Amharic Tigrinya 2011
ቊጽሪ እተን ዳዊት ኣብ መሮር ፍልስጥኤማውያን እተቐመጠለን መዓልትታት ከኣ ዓመትን ኣርባዕተ ወርሕን ኰነ።