1 Samuel 29:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ ምስቶም ምሳኻ ዝመጹ ባሮት ጐይታኻ ንግሆ ንግሆ ክትትንስእ ኣሎካ። ንግሆ ኣንጊህካ ተንሲእካ ብርሃን ምስ ረኸብካ ድማ ርሓቕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሁ​ንም አንተ ከአ​ን​ተም ጋር የመጡ የጌ​ታህ ብላ​ቴ​ኖች ማል​ዳ​ችሁ ተነሡ፤ ሲነ​ጋም ተነ​ሥ​ታ​ችሁ ወደ መጣ​ች​ሁ​በት ሂዱ። ክፉ ነገ​ር​ንም በል​ብህ አታ​ኑር፤ በዐ​ይኔ ፊት ጻድቅ ነህና፥ በነ​ጋም ጊዜ ገሥ​ግ​ሣ​ችሁ መን​ገ​ዳ​ች​ሁን ሂዱ” አለው። እነ​ር​ሱም ሄዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሁንም አንተ ከአንተም ጋር የመጡ የጌታህ ባሪያዎች ማልዳችሁ ተነሡ፤ ሲነጋም ተነሥታችሁ ሂዱ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አሁንም አብረውህ ከመጡት ከጌታህ አገልጋዮች ጋር ማለዳ ተነሡ፤ በጥዋት ፀሐይ እንደ ወጣችም ሂዱ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀእ ስም ዎንታና ደንዳደ፥ ኔናና ዬዳ ነ ጎዳ ቆማቱዋናካ እትፐ ሳአይ ዎንትያ ወደ ቢተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ha"i simmi wonttaanna denddaade, neenanna yeedda ne godaa k'oomatuwaannakka ittippe sa'ay wonttiyaa wode biite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ha7i gidikko nenara issife yida ne godaa oosanchchatara issi bolla wonto maalado xalqqey wodhdhida mala kase intte dizaso gede guye simmi biite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃኢ ጊዲኮ ኔናራ ኢሲፌ ዪዳ ኔ ጎዳ ኦሳንቻታራ ኢሲ ቦላ ዎንቶ ማላዶ ጻልቄይ ዎዳ ማላ ካሴ ኢንቴ ዲዛሶ ጌዴ ጉዬ ሲሚ ቢቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ነነ ኔራ ይዳ ነ ጎዳ አይለታራ ዎንቶ ጉራ ደንድድ ቢተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nenne neera yida ne godaa aylletara wonto guura dendidi biite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አሁንም አብረውህ ከመጡት ከጌታህ አገልጋዮች ጋር ማለዳ ተነሡ፤ በጧት ፀሓይ እንደ ወጣችም ሂዱ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ አንተና ከአንተ ጋር የመጡ የጌታህ አገልጋዮች ነገ ጠዋት ሲነጋጋ በመነሣት ወደ ሰፈራችሁ ተመለሱ” ሲል መለሰለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሕዚ ኸዓ፥ ፅባሕ ንስኻን እቶም ምሳኻ ዝመፁ ኣገልገልቲ ጐይታኻን ኣንጊህኹም ተስኡ እሞ፥ ምስ ወግሐ ተሲእኹም ኪዱ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ሕጂ ኸኣ፡ ጽባሕ ምስቶም ምሳኻ ዝመጹ ገላው ጐይታኻ ኣንጊህካ ተንስእ እሞ፡ ጽባሕ ኣንጊህኩም ተንሲእኩምሲ ምስ በርሀልኩም ኪዱ፡