1 Samuel 3:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ወዲ ሳሙኤል ድማ ኣብ ቅድሚ ኤሊ ንእግዚኣብሄር ኣገልገለ። በተን መዓልትታት እቲኣ ቃል እግዚኣብሄር ክቡር ነበረ። ክፉት ራእይ ኣይነበረን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ብላ​ቴ​ናው ሳሙ​ኤ​ልም በዔሊ ፊት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ያገ​ለ​ግል ነበር፤ በዚ​ያም ዘመን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል ክቡር ነበረ፤ ራእ​ይም አይ​ገ​ለ​ጥም ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ብላቴናውም ሳሙኤል በዔሊ ፊት እግዚአብሔርን ያገለግል ነበር፤ በዚያም ዘመን የእግዚአብሔር ቃል ብርቅ ነበረ፤ ራእይም አይገለጥም ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ብላቴናው ሳሙኤል ከዔሊ በታች ሆኖ ጌታን ያገለግል ነበር። በዚያም ዘመን የጌታ ቃል ዘወትር የሚሰማ አልነበረም፤ ራእይም አይታይም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ናአይ ሳመል ኤልያፐ ጋርሳና መና ጎዳዉ ኦ፤ መና ጎዳ ቃላይ ሄ ዎደ ሎይ አልአ፤ ሳጻይነ ዳረና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Na'ay Sammeeli Eeliyaappe garssana Med'inaa Godaw ootsee; Med'inaa Godaa k'aalay he wode loytsi al"a; sas'aynne darenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yelaga naa Sameeli Eeleppe garsara gididi Xoossas ooththishe dees; he wode biittaa bolla GODAA qaalay al7o; ajjuutaykka beetti erenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዬላጋ ና ሳሜሊ ኤሌፔ ጋርሳራ ጊዲዲ ጾሳስ ኦሼ ዴስ፤ ሄ ዎዴ ቢታ ቦላ ጎዳ ቃላይ ኣልኦ፤ ኣጁታይካ ቤቲ ኤሬና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ናአይ ሳሜል ኤልፐ ጋርሳራ ጎዳስ ኦስ፤ ጎዳ ቃላይ ሄ ዎደ ዳሮ አልኦ፤ ቆንጨካ ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Na7ay Sameeli Eelipe garsara Godaas oothees; Godaa qaalay he wode daro al7o; qoncethika baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ብላቴናው ሳሙኤል ከዔሊ በታች ሆኖ እግዚአብሔርን ያገለግል ነበር። በዚያም ዘመን የእግዚአብሔር ቃል ብርቅ ነበረ፤ ራእይም አይታይም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ወጣቱ ሳሙኤል በዔሊ የአመራር ሥልጣን ሥር ሆኖ እግዚአብሔርን ያገለግል ነበር፤ በዚያን ጊዜ የእግዚአብሔር ቃል ዘወትር አይሰማም ነበር፤ ራእይም አይታይም ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ህፃን ሳሙኤል ድማ ኣብ ቅድሚ ኤሊ ንእግዚኣብሄር የገልግል ነበረ። በቲ ዘመን እቱይ ቃል እግዚኣብሄር ብርቂ ነበረ፤ ራእይውን ኣይግለፅን ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ሳሙኤል እቲ ቘልዓ ድማ ኣብ ቅድሚ ኤል ንእግዚኣብሄር የገልግል ነበረ። በታ ጊዜ እቲኣ ኸኣ ቃል እግዚኣብሄር ውሒዱ ነበረ፡ ራእይውን ብዙሕ ኣይነበረን።