1 Samuel 3:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኤሊ ድማ ንሳሙኤል ጸዊዑ፡ ሳሙኤል ወደይ! ንሱ ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰ፥ እንሆ ኣነ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዔሊም ሳሙኤልን ጠርቶ፥ “ልጄ ሳሙኤል ሆይ፥” አለ፤ እርሱም፥ “እነሆኝ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዔሊም ሳሙኤልን ጠርቶ። ልጄ ሳሙኤል ሆይ፥ አለ፤ እርሱም። እነሆኝ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዔሊ ግን ሳሙኤልን፥ “ልጄ ሳሙኤል ሆይ” ሲል ጠራው። ሳሙኤልም፥ “እነሆኝ” ሲል መለሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኤል ሳመላ፥ “ታ ናአዉ ሳሜላ” ያጊደ ጼሴዳ። ሳመል፥ “አቤ” ጊደ ኮዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Eeli Sammeela, «Ta na'aw Sammeelaa» yaagiide s'eeseedda. Sammeeli, «abee» giide koyeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin Eeley Sameela, «Ta naazoo Sameela!» gi xeygides. Sameelikka, «Yee» gi koyides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ኤሌይ ሳሜላ፥ «ታ ናዞ ሳሜላ!» ጊ ጼይጊዴስ። ሳሜሊካ፥ «ዬ» ጊ ኮዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤል፥ “ታ ናአዉ፥ ሳሜላ” ያግድ ፄግስ። ሳሜል፥ “ዬ” ግድ ኮይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Eeli, “Ta na7aw, Sameela” yaagidi xeegis. Sameeli, “Yee” gidi koyis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዔሊ ግን ሳሙኤልን፣ “ልጄ ሳሙኤል ሆይ” ሲል ጠራው። ሳሙኤልም፣ “እነሆኝ” ሲል መለሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዔሊ ግን ሳሙኤልን “ልጄ ሳሙኤል ሆይ!” ሲል ጠራው። ሳሙኤልም “እነሆ አለሁ ጌታዬ!” ሲል መለሰ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኤሊ ኸዓ ንሳሙኤል “ሳሙኤል ወደይ!” ኢሉ ፀውዖ። ሳሙኤል ከዓ “እኒሀኹ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011
ኤሊ ግና ንሳሙኤል፡ ሳሙኤል ወደይ፡ ኢሉ ጸውዖ። ንሱ ኸኣ፡ እኔኹ፡ በለ።