1 Samuel 3:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ድማ ብቓል እግዚኣብሄር ንሳሙኤል ኣብ ሺሎ ስለ ዝተገልጸሉ፡ እንደገና ኣብ ሺሎ ተራእየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ደግሞ በሴሎ ተገ​ለጠ። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለሳ​ሙ​ኤል ይገ​ለ​ጥ​ለት ነበ​ርና። ሳሙ​ኤ​ልም ከም​ድር ዳርቻ እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ በእ​ስ​ራ​ኤል ሁሉ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነቢይ እንደ ሆነ ታመነ። ዔሊም እጅግ አረጀ፥ ልጆቹ ግን በክ​ፋት ጸን​ተው ኖሩ፤ መን​ገ​ዳ​ቸ​ውም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ክፉ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ደግሞ በሴሎ ተገለጠ፤ እግዚአብሔርም በእግዚአብሔር ቃል ለሳሙኤል በሴሎ ይገለጥ ነበር። የሳሙኤልም ቃል ለእስራኤል ሁሉ ደረሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም በሴሎ ይገለጥ ነበር፤ በዚያም ጌታ በቃሉ አማካይነት ራሱን ለሳሙኤል ገለጠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሴሎን ቆንጬ፤ ያን ባረ ቃላን ባረናተ ሳመላዉ ቆንጭሴዳ። ሳመል ሃሳዬዳ ቃላይ እስራኤልያ ኡባ ጋኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Seelon k'onc'c'ee; yaan bare k'aalan barenatetsaa Sammeelaw k'onc'c'isseedda. Sammeeli haasayeedda k'aalay Israa'eeliyaa ubbaa gakkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Seelon gujji gujji qonccides; heen ba qaala baggara bana Sameelas qonccisides. Sameela qaalay Isra7eele ubbaa gakkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ሴሎን ጉጂ ጉጂ ቆንጪዴስ፤ ሄን ባ ቃላ ባጋራ ባና ሳሜላስ ቆንጪሲዴስ። ሳሜላ ቃላይ ኢስራኤሌ ኡባ ጋኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ሴሎን ቆንጬስ፤ ያን ባ ቃላን ባናተ ሳሜላስ ቆንጭሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Seelon qoncees; yan ba qaalan banatetha Sameelas qoncisees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር በሴሎ ይገለጥ ነበር፤ በዚያም በቃሉ አማካይነት ራሱን ለሳሙኤል ገለጠ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም በሴሎ መገለጡን ቀጠለ፤ እዚያም በቃሉ ለሳሙኤል ተገለጠለት። የሳሙኤልም ቃል በመላው እስራኤል ተደማጭነትን አገኘ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄርውን መሊሱ ኣብ ሴሎ ተገልፀ፤ ብቓል እግዚኣብሄር ንሳሙኤል ኣብ ሴሎ ይግለፅ ነበረ። ቃል ሳሙኤል ድማ ናብ ኵሉ እስራኤል በፅሐ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ንሳሙኤል ብቓል እግዚኣብሄር ኣብ ሺሎ ይግለጸሉ ነበረ እሞ፡ እግዚኣብሄር መሊሱ ኣብ ሺሎ ተራእዮ።