1 Samuel 3:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ንሳሙኤል ጸዊዑ፡ እንሆ፡ ኢሉ መለሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ሳሙኤልን፥ “ሳሙኤል! ሳሙኤል” ብሎ ጠራው፤ እርሱም፥ “እነሆኝ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር ሳሙኤልን ጠራው፤ እርሱም። እነሆኝ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም ሳሙኤልን ጠራው፤ ሳሙኤልም፥ “እነሆኝ” አለ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሳመላ ጼሴዳ፤ ሳሜል፥ “አቤ!” ጊደ ኮዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Sammeela s'eeseedda; Sammeeli, «abee!» giide koyeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Sameela xeygides; Sameelikka, «Yee, ta haan days» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ሳሜላ ጼይጊዴስ፤ ሳሜሊካ፥ «ዬ፥ ታ ሃን ዳይስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ሳሜላ ፄግስ፤ ሳሜል፥ “ዬ” ግድ ኮይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Sameela xeegis; Sameeli, “Yee” gidi koyis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም ሳሙኤልን ጠራው። ሳሙኤልም፣ “እነሆኝ” አለ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ሳሙኤልን ጠራው፤ ሳሙኤልም “እነሆ አለሁ ጌታዬ” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ንሳሙኤል ፀውዖ። ሳሙኤል ከዓ “እኒሀኹ” ኢሉ መለሰ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ እግዚኣብሄር ንሳሙኤል ጸውዖ፡ ንሱ ኸኣ፡ እኔኹ፡ በለ።