1 Samuel 3:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ድማ ንሳሙኤል መሊሱ ጸውዖ። ሽዑ ሳሙኤል ተንሲኡ ናብ ኤሊ ብምኻድ፥ እንሆ ኣነ! ምኽንያቱ ንስኻ ኢኻ ጸዊዕካኒ። ንሱ ድማ፡ ወደይ ኣይደወልኩን፤ እንደገና በጥ በል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ደግሞ፥ “ሳሙኤል! ሳሙኤል” ብሎ ጠራው። ሳሙኤልም ተነሥቶ ዳግመኛ ወደ ዔሊ ሄደና፥ “እነሆኝ ስለ ጠራኸኝ መጣሁ” አለ። እርሱም፥ “አልጠራሁህም ተመልሰህ ተኛ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ደግሞ። ሳሙኤል ሆይ ብሎ ጠራው። ሳሙኤልም ተነሥቶ ወደ ዔሊ ሄደና። እነሆኝ የጠራኸኝ አለው። እርሱም። ልጄ ሆይ፥ አልጠራሁህም፤ ተመልሰህ ተኛ ብሎ መለሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ደግሞም እግዚአብሔር፥ “ሳሙኤል!” ብሎ ጠራው። ሳሙኤልም ተነሣና ወደ ዔሊ ሄዶ፥ “ስለ ጠራኸኝ እነሆ! መጥቻለሁ” አለው። ዔሊም ግን፥ “ልጄ ሆይ፤ እኔ አልተጣራሁም፤ ተመልሰህ ተኛ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይካ መና ጎዳይ፥ “ሳመላ” ያጊደ ላኤንዋ ጼሴዳ፤ ሳሜል ደንዲደ፥ ኤልያኮ ቢደ፥ “ኔን ጼስና ሄኮ ያድ” ያጌዳ። ሽን ኤል፥ “ታ ናአዉ፥ ታን ኔና ጼሳበይከ፤ ባደ ግሳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'aykka Med'inaa Goday, «Sammeela» yaagiide laa'entsuwaa s'eeseedda; Sammeeli denddiide, Eeliyaakko biide, «Neeni s'eesina hekko yaad» yaageedda. Shin Eeli, «Ta na'aw, taani neena s'eesabeykke; baade gisa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasseka GODAY, «Sameelaa!» gi xeygides; Sameelikka dendi Eelekko biidi, «Intte xeygiin hekko yadis» gides; Eeleykka zaaridi, «Ta naazoo! Ta nena xeygabeekke; simmada ichcha» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴካ ጎዳይ፥ «ሳሜላ!» ጊ ጼይጊዴስ፤ ሳሜሊካ ዴንዲ ኤሌኮ ቢዲ፥ «ኢንቴ ጼይጊን ሄኮ ያዲስ» ጊዴስ፤ ኤሌይካ ዛሪዲ፥ «ታ ናዞ! ታ ኔና ጼይጋቤኬ፤ ሲማዳ ኢቻ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃስ ጎዳይ፥ “ሳሜላ” ያግድ ናምአን ፄግን፥ ሳሜል ደንድድ፥ ኤልኮ ብድ፥ “ኔኒ ፄግን ሄኮ ያስ” ያግስ። ሽን ኤል፥ “ታ ናአዉ፥ ታ ነና ፄጋብከ፤ ባዳ ዝንአ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qassi Goday, “Sameela” yaagidi nam7antho xeegin, Sameeli dendidi, Eeliko bidi, “Neeni xeegin Heko yas” yaagis. Shin Eeli, “Ta na7aw, ta nena xeegabike; bada zin7a” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ደግሞም እግዚአብሔር ፣ “ሳሙኤል!” ብሎ ጠራው። ሳሙኤልም ተነሣና ወደ ዔሊ ሄዶ፣ “እነሆኝ የጠራኸኝ” አለው። ዔሊም መልሶ፣ “ልጄ ሆይ፤ እኔ አልተጣራሁም፤ ተመልሰህ ተኛ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንደገና ሳሙኤልን ጠራው፤ ሳሙኤልም ተነሥቶ ወደ ዔሊ በመሄድ “እነሆ! ስለ ጠራኸኝ መጥቼአለሁ” አለው፤ ዔሊ ግን “ልጄ ሆይ! እኔ አልጠራሁህም፤ ወደ መኝታህ ተመልሰህ ተኛ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ መሊሱ ንሳሙኤል ፀውዖ፤ ሳሙኤል ከዓ ተስአ፤ ናብ ኤሊ ኸይዱ ኸዓ “ስለ ዝፀዋዕኻኒ፥ እኒሀኹ” በሎ። ኤሊ ግና “ወደይ፥ ኣነስ ኣይፀዋዕኹኻን፤ ተመሊስካ ደቅስ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ድማ ከም ብሓድሽ ንሳሙኤል ጸውዖ፡ ሳሙኤል ከኣ ተንሲኡ ናብ ኤሊ ኸይዱ፡ ጸዊዕካኒ ኢኻ እሞ እኔኹ፡ በለ። ንሱ ግና፡ ወደየ፡ ኣነስ ኣይጸዋዑኩን፡ ተመሊስካ ደቅስ፡ በለ።