1 Samuel 3:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ድማ ንሳሙኤል ንሳልሳይ ግዜ መሊሱ ጸውዖ። ተንሲኡ ድማ ናብ ኤሊ ብምኻድ፡ እንሆ ኣነ! ምኽንያቱ ንስኻ ኢኻ ጸዊዕካኒ። ኤሊ ድማ እግዚኣብሄር ነቲ ሕጻን ከም ዝጸውዖ ኣስተብሃለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ሳሙኤልን እንደ ገና ሦስተኛ ጊዜ ጠራው። እርሱም ተነሥቶ ወደ ዔሊ ሄደና፥ “እነሆኝ ስለ ጠራኸኝ መጣሁ” አለ። ዔሊም እግዚአብሔር ልጁን እንደ ጠራው አስተዋለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ሳሙኤልን እንደ ገና ሦስተኛ ጊዜ ጠራው። እርሱም ተነሥቶ ወደ ዔሊ ሄደና። እነሆኝ የጠራኸኝ አለ። ዔሊም እግዚአብሔር ብላቴናውን እንደ ጠራው አስተዋለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም ሳሙኤልን ለሦስተኛ ጊዜ ጠራው፤ አሁንም ሳሙኤል ተነሥቶ ወደ ዔሊ በመሄድ፥ “ስለ ጠራኸኝ እነሆ! መጥቻለሁ” አለው። ዔሊም በዚህ ጊዜ ሳሙኤልን ይጠራ የነበረው ጌታ መሆኑን ተረዳ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሳመላ ሄዘንዋ ጼስና ደንዲደ፥ ኤልያኮ ቢደ፥ “ኔን ጼስና ሄኮ ያድ” ያጌዳ። ሄዋን መና ጎዳይ ናኣ ጼስያዋ ኤል አኬኬዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Sammeela heezzentsuwaa s'eesina denddiide, Eeliyaakko biide, «Neeni s'eesina hekko yaad» yaageedda. Hewan Med'inaa Goday na'aa s'eesiyaawaa Eeli akeekeedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Sameela heedzdzuto xeygides; Sameeli Eelekko dendi biidi, «Intte xeygiin hekko yadis» gides; he wode naaza xeygiday GODAA gididayssa Eeley erides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ሳሜላ ሄቶ ጼይጊዴስ፤ ሳሜሊ ኤሌኮ ዴንዲ ቢዲ፥ «ኢንቴ ጼይጊን ሄኮ ያዲስ» ጊዴስ፤ ሄ ዎዴ ናዛ ጼይጊዳይ ጎዳ ጊዲዳይሳ ኤሌይ ኤሪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ሳሜላ ሄን ፄግን ደንድድ፥ ኤልኮ ብድ፥ “ኔኒ ፄግን ሄኮ ያስ” ያግስ። ሄሳን ጎዳይ ናኣ ፄግዳይሳ ኤል አኬክድ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Sameela heedzantho xeegin dendidi, Eeliko bidi, “Neeni xeegin Heko yas” yaagis. Hessan Goday na7aa xeegidaysa Eeli akeekidi,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ሳሙኤልን ለሦስተኛ ጊዜ ጠራው፤ አሁንም ሳሙኤል ተነሥቶ ወደ ዔሊ በመሄድ፣ “እነሆኝ የጠራኸኝ” አለው። ዔሊ በዚህ ጊዜ ብላቴናውን ይጠራ የነበረው እግዚአብሔር መሆኑን ተረዳ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም እንደገና ለሦስተኛ ጊዜ ሳሙኤልን ጠራው፤ ሳሙኤልም ተነሥቶ ወደ ዔሊ በመሄድ “እነሆ! ስለጠራኸኝ መጥቻለሁ” አለው። ከዚህም በኋላ ሳሙኤልን ይጠራው የነበረው እግዚአብሔር መሆኑን ዔሊ ተገነዘበ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ መሊሱ ንሳሙኤል ንሳልሳይ ጊዜ ፀውዖ። ሳሙኤል ከዓ ተስአ፤ ናብ ኤሊ ኸይዱ ኸዓ “ስለ ዝፀዋዕኻኒ፥ እኒሀኹ” በሎ። ሽዑ ኤሊ፥ ነቲ ቘልዓ እግዚኣብሄር ከም ዝፀውዖ ኣስተውዓለ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ድማ መሊሱ ንሳሙኤል ሳልሳይ ሳዕ ጸውዖ። ንሱ ኸኣ ተንሲኡ ናብ ኤሊ ኸይዱ፡ ጸዊዕካኒ ኢኻ እሞ እኔኹ፡ በለ፡ ሽዑ ኤሊ፡ ነቲ ቘልዓ እግዚኣቢሄር ከም ይጽውዖ ኣስተውዓለ።