1 Samuel 3:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ ኤሊ ንሳሙኤል በሎ፡ በጥ በሎ፡ ንሱ ምስ ጸውዓካ ድማ፡ ተዛረብ፡ እግዚኣብሄር! ባርያኻ ይሰምዕ እዩ እሞ። ሳሙኤል ብድሕሪኡ ከይዱ ኣብ ቦታኡ ደቂሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዔሊም ሳሙ​ኤ​ልን፥ “ልጄ፥ ሄደህ ተኛ፤ ቢጠ​ራ​ህም፦ አቤቱ፥ ባሪ​ያህ ይሰ​ማ​ልና ተና​ገር በለው፥” አለው። ሳሙ​ኤ​ልም ሄዶ በስ​ፍ​ራው ተኛ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዔሊም ሳሙኤልን። ሄደህ ተኛ ቢጠራህም። አቤቱ፥ ባሪያህ ይሰማልና ተናገር በለው አለው። ሳሙኤልም ሄዶ በስፍራው ተኛ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህም ዔሊ ሳሙኤልን፥ “ሂድና ተኛ፤ ከእንግዲህ ቢጠራህ ግን፥ ‘ጌታ ሆይ፤ አገልጋይህ ይሰማልና ተናገር’ በል” አለው። ሳሙኤልም ወደ ስፍራው ተመልሶ ተኛ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ባደ ግሳ፤ እ ኔና ጼስያዋ ግዶፐ፥ መና ጎዳዉ፥ ኦዳ፤ ታን ነ ቆማይ ስሳይ ያጋ” ያጊደ ኦዴዳ፤ ሳመል ባረ ሳኣ ቢደ ግሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Baade gisa; I neena s'eesiyaawaa gidooppe, Med'inaa Godaw, oda; taani ne k'oomay sisay yaaga» yaagiide odeedda; Sammeeli bare sa'aa biide giseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Eeley Sameela, «Baada ichcha; hiyappe izi nena xeygizaa gidikko, ‹Abeet ta GODAWU, ta ne aylley siyays yoota› ga» gides. Hessa gishshas Sameeli kase ba ichchizason simmi biidi ichchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ኤሌይ ሳሜላ፥ «ባዳ ኢቻ፤ ሂያፔ ኢዚ ኔና ጼይጊዛ ጊዲኮ፥ ‹ኣቤት ታ ጎዳዉ፥ ታ ኔ ኣይሌይ ሲያይስ ዮታ› ጋ» ጊዴስ። ሄሳ ጊሻስ ሳሜሊ ካሴ ባ ኢቺዛሶን ሲሚ ቢዲ ኢቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ባዳ ዝንአ፤ እ ነና ፄግያባ ግድኮ፥ ‘ጎዳዉ፥ ኦዳ፤ ታ ነ አይለይ ስአይስ’ ያጋ” ግድ፥ ኤል እያዉ ኦድን፥ ሳሜል ባ በሳ ብድ ዝንእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Bada zin7a; I nena xeegiyaba gidiko, ‘Godaw, oda; ta ne aylley si7ayis’ yaaga” gidi, Eeli iyaw odin, Sameeli ba bessaa bidi zin7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚያ ጊዜ ዔሊ ሳሙኤልን፣ “ሂድና ተኛ፤ ከእንግዲህ ቢጠራህ ግን፣ ‘ እግዚአብሔር ሆይ፤ ባሪያህ ይሰማልና ተናገር’ በል” አለው። ስለዚህም ሳሙኤል ወደ ስፍራው ተመልሶ ተኛ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህም “ወደ መኝታህ ተመልሰህ ሂድ፤ እንደገናም የጠራህ እንደ ሆነ ‘ጌታ ሆይ፥ እነሆ እኔ አገልጋይህ እሰማለሁና ተናገር’ በለው” ሲል ሳሙኤልን መከረው። ሳሙኤልም ተመልሶ ወደ መኝታው ሄደ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኤሊ ኸዓ “ኪድ ደኣ ደቅስ፤ እንተ ፀውዐካ ‘ኦ ጐይታ! ኣገልጋሊኻ ይሰምዕ ኣሎ እሞ፥ ተዛረብ’ በሎ” ኢሉ ነገሮ። ሳሙኤል ከዓ ኸይዱ ኣብታ ስፍራኡ ደቀሰ።
Amharic Tigrinya 2011
ኤሊ ኸኣ ንሳሙኤል በሎ፡ ኪድ ደኣ ደቅስ፡ ኪኸውን ከኣ እዩ፡ እንተ ጸውዓካ፡ ባርያኻ ይሰምዕ ኣሎ እሞ፡ ዎ እግዚኣብሄር፡ ተዛረብ በሎ። ሳሙኤል ኸይዱ ኣብታ ስፍራኡ ደቀሰ።