1 Samuel 30:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዳዊት ግና ንሱን ኣርባዕተ ሚእቲ ሰብኡትን ሰጐጎ፣ ክልተ ሚእቲ ተሪፎም፣ ንሩባ ቤሶር ክሳዕ ክሰግሩ ኣይከኣሉን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዳዊ​ትም ከእ​ር​ሱም ጋር ያሉት አራት መቶ ሰዎች አሳ​ደዱ፤ ሁለቱ መቶ ሰዎች ግን የቦ​ሦር ወን​ዝን መሻ​ገር ደክ​መ​ዋ​ልና በኋላ ቀሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዳዊትም ከእርሱም ጋር ያሉት አራት መቶ ሰዎች አሳደዱ፤ ሁለቱ መቶ ሰዎች ግን የቦሦር ወንዝን መሻገር ደክመዋልና በኋላ ቀሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሁለት መቶዎቹ እጅግ ዝለው ስለ ነበር ወንዙን መሻገር አልቻሉም። ነገር ግን ዳዊትና አራት መቶ ሰዎች መከታተላቸውን ቀጠሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አያዉ ጎፐ፥ ላኡ ጼቱ አሳቱ ሻፋ ፕናናዉ ሎይ ዳቡሬድኖ። ሽን ዳዊተነ ኦይዱ ጼቱ አሳቱ ፓና ካሌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ayaw gooppe, laa"u s'eetu asatuu shaafaa pinnanaw loytsi daabureeddino. Shin Daawitenne oyddu s'eetu asatuu paanaa kaalleeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nam7u xeetu asati keehi daaburda gishshas shaafaa pinnana dandaybeettenna. Gido attiin Dawitinne izara attida 400 asay kaalli bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ናምኡ ጼቱ ኣሳቲ ኬሂ ዳቡርዳ ጊሻስ ሻፋ ፒናና ዳንዳይቤቴና። ጊዶ ኣቲን ዳዊቲኔ ኢዛራ ኣቲዳ 400 ኣሳይ ካሊ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ናምኡ ፄቱ አሳይ ሻፋ ፕናናዉ ዳሮ ዳቡርዶሶና። ሽን ዳዊቲነ ኦይዱ ፄቱ አሳይ ካልዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nam7u xeetu asay shaafa pinnanaw daro daaburidosona. Shin Dawitinne oyddu xeetu asay kaallidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሁለት መቶዎቹ እጅግ ዝለው ስለ ነበር ወንዙን መሻገር አልቻሉምና። ነገር ግን ዳዊትና አራት መቶ ሰዎች መከታተላቸውን ቀጠሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዳዊት ግን ከአራት መቶ ተከታዮቹ ጋር ማሳደዱን ቀጠለ፤ ሌሎቹ ሁለት መቶ ተከታዮቹ ግን ወንዙን ለመሻገር ስለ ደከሙ ወደ ኋላ ቀሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዚኣቶም ደኺሞም ንሩባ በሶር ምስጋር ስኢኖም ንድሕሪት ዝተረፉ ኽልተ ሚእቲ ሰባት እዮም። ዳዊትን ኣርባዕተ ሚእቲ ሰባትን ግና ሰጊሮም ሰዓቡ።
Amharic Tigrinya 2011
ክልተ ሚእቲ ሰባት ንርባ በሶር ምስጋር ክሳዕ ዚስእኑ ደኺሞም ድሕሪት ተረፉ፡ ዳዊትን ኣርባዕተ ሚእቲ ሰባትን ግና ሰዐቡ።