1 Samuel 30:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነተን ኣብኣ ዝነበራ ኣንስቲ ድማ እሱራት ገይሮም ወሰድወን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሴቶቹንና በውስጥዋም የነበሩትን ሁሉ ከታናሽ እስከ ታላቅ ድረስ ማርከው ነበር፤ ሁሉንም ወስደው መንገዳቸውን ሄዱ እንጂ ሴቶችንም ሆነ ወንዶችን አልገደሉም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሴቶቹንና በውስጥዋም የነበሩትን ሁሉ ከታናሽ እስከ ታላቅ ድረስ ማርከው ነበር፤ ሁሉንም ወስደው መንገዳቸውን ሄዱ እንጂ አንድስ እንኳ አልገደሉም ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሴቶቹን፥ በዚያ የነበሩትን ወጣቶችና ሽማግሌዎቹን ሁሉ ማርከው ወሰዱ፤ የማረኩትንም ይዘው ከመሄድ በስተቀር አንዱንም አልገደሉም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጽቅላጋ ካታማን ደእያ ማቻቱዋነ ናናቱዋፐ ጭማ ጋካናዉ ደእያ ኡባቱዋ ኦሞዴድኖ፤ ኡንቱንታ ኡባ አኪደ አፌድኖፐ አትና፥ እት አሳነ ዎበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'ik'ilaaga kataman de'iyaa machatuwaanne naanatuwaappe c'imaa gakkanaw de'iyaa ubbatuwaa omoodeeddino; unttuntta ubbaa akkiide afeedinoppe attina, itti asanne wod'ibeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Maccassata, heen diza naateththatanne cimata ubbaa di7i efida attiin isttafe issaadeka wodhibeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ማጫሳታ፥ ሄን ዲዛ ናቴታኔ ጪማታ ኡባ ዲኢ ኤፊዳ ኣቲን ኢስታፌ ኢሳዴካ ዎቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፅቅላጋን ደእያ ማጫሳነ ናአፐ ጭማ ጋካናዉ ደእያ ኡባ ድእዶሶና፤ ኤንታፈ እስ አስካ ዎና ኤንታ ኡባ ድእድ ኤፍዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xiqilaagan de7iya maccasaanne na7ape cima gakanaw de7iya ubbaa di77idosona; entafe issi asika wodhonna enta ubbaa di77idi efidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሴቶቹን፣ በዚያ የነበሩትን ወጣቶችና ሽማግሌዎቹን ሁሉ ማርከው ወሰዱ፤ የማረኩትንም ይዘው ከመሄድ በስተቀር አንዱንም አልገደሉም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሴቶችንና በውስጡም የነበሩትን ሁሉ ማርከው ወስደዋል፤ ከዚያም ለቀው ሲሄዱ ያገኙትን ሁሉ ማርከው ወሰዱ እንጂ ማንንም አልገደሉም ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነንስትን ኣብኣ ንዝፀንሑ ዅሎምን ካብ ኣናእሽቱ ኽሳዕ ዓበይቲ ማሪኾምዎም ነበሩ፤ ግና ማሪኾም ደኣ መንገዶም ከዱ እምበር፥ ሓደ ዝቐተልዎ ሰብ እኳ ኣይነበረን።
Amharic Tigrinya 2011
ነንስትን ኣብኣ ንዝጸንሑ ዂሎምን ካብ ናእሽቱ ኽሳዕ ዓበይቲ ማሪኾምዎም ነበሩ፡ ግናኸ ማሪኾም ደኣ መገዶም ከዱ እምበር፡ ሓደ ሰብ እኳ ኣይቀተሉን።