1 Samuel 5:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ዘይሞቱ ሰባት ድማ መቕጻዕቲ ወቕዑ፡ ኣውያት እታ ኸተማ ድማ ናብ ሰማይ ደየበ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእግዚአብሔር ታቦት ወደዚያ በገባች ጊዜ በከተማው ሁሉ ታላቅ ሁከት ሆኖአልና። በሕይወትም ያሉ፥ ያልሞቱትም ሰዎች በእባጭ ተመቱ፤ የከተማዪቱም ዋይታ እስከ ሰማይ ወጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ያልሞቱትም ሰዎች በእባጭ ተመቱ፤ የከተማይቱም ዋይታ እስከ ሰማይ ወጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ያልሞቱትን ደግሞ ዕባጩ ያሠቃያቸው ስለ ነበር፥ የከተማዪቱ ጩኸት እስከ ሰማይ ወጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀይቁዋፐ አቴዳ አሳቱ ጋፉዋ ሀርጌድኖ፤ ሄ ካታማ ዋሱነ ሳሉዋ ጋኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hayk'k'uwaappe atteedda asatuu gaafuwaa harggeeddino; he katamaa waasuunne saluwaa gakkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hayqqontta paxa attidayta kixa hargey waayisiza gishshas katamay waasoy salo gakkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃይቆንታ ፓጻ ኣቲዳይታ ኪጻ ሃርጌይ ዋዪሲዛ ጊሻስ ካታማይ ዋሶይ ሳሎ ጋኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀይቆፐ አትዳ አሳ ክፃ ሀርገይ ኡንኤዳ ግሾ ሄ ካታማ አሳ ዬሆይ ሳሎ ጋክስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hayqope attida asaa kixa hargey un7ethida gisho he katamaa asaa yeehoy salo gakis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ያልሞቱትን ደግሞ ዕባጩ ያሠቃያቸው ስለ ነበር፣ የከተማዪቱ ጩኸት እስከ ሰማይ ወጣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከሞት የተረፉትም የእባጩ በሽታ በርትቶባቸው ስለ ነበር ሕዝቡ ርዳታ ለማግኘት ወደ አማልክታቸው በማልቀስ ጮኹ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ዘይሞቱ ሰባት ድማ ሕበጥ ወቕዖም፤ ኣውያት እታ ኸተማ ኸዓ ኽሳዕ ሰማይ ደየበ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ዘይሞቱ ሰባት ድማ ሕበጥ ወቕዖም፡ ብኽያት እታ ኸተማ ኸኣ ክሳዕ ሰማይ ደየበ።