1 Samuel 7:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሳሙኤል ነቲ ዚሓርር መስዋእቲ ኬቕርብ ከሎ፡ ፍልስጥኤማውያን ምስ እስራኤል ኪዋግኡ ቀረቡ። ኣብ ቅድሚ እስራኤል ድማ ተሳዕሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሳሙኤልም የሚቃጠለውን መሥዋዕት ሲያሣርግ ፍልስጥኤማውያን ከእስራኤል ጋር ሊዋጉ ቀረቡ፤ እግዚአብሔርም በዚያች ቀን በፍልስጥኤማውያን ላይ ታላቅ የነጐድጓድ ድምፅ አንጐደጐደ፤ ደነገጡም፤ በእስራኤልም ፊት ድል ተመቱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሳሙኤልም የሚቃጠለውን መሥዋዕት ሲያሳርግ ፍልስጥኤማውያን ከእስራኤል ጋር ሊዋጉ ቀረቡ፤ እግዚአብሔርም በዚያች ቀን በፍልስጥኤማውያን ላይ ታላቅ ነጐድጓድ አንጐደጐደ፥ አስደነገጣቸውም በእስራኤልም ፊት ድል ተመቱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሳሙኤል የሚቃጠለውን መሥዋዕት በሚያሳርግበት ጊዜ፥ ፍልስጥኤማውያን እስራኤልን ለመውጋት ቀረቡ። ጌታ ግን በዚያ ዕለት በፍልስጥኤማውያን ላይ ከባድ የነጐድጓድ ድምፅ አንጐዳጐደባቸው፤ እነርሱም እጅግ ተሸበሩ፤ በእስራኤላውያን ፊት ድል ተመተውም ሸሹ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሳመል ጹግያ ያርሹዋ ያርሽያ ዎደ፥ ፕልስጼማቱ እስራኤላቱዋና ኦለታናዉ ሺቄድኖ። ሽን ሄ ጋላስ ፕልስጼማቱዋ ቦላ መና ጎዳይ ዎልቃማ ጉጉን ጉንደ ዳጋንና፥ ኡንቱንቱ እስራኤላቱ ስንፐ ባቃቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Sammeeli s'uuggiyaa yarshshuwaa yarshshiyaa wode, Piliss's'eematuu Israa'eelatuwaana olettanaw shiik'k'eeddino. Shin he gallassi Piliss's'eematuwaa bolla Med'inaa Goday wolk'k'aama guuguntsaa guntsiide dagantsina, unttunttu Israa'eelatuu sintsaappe bak'atteedino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Sameeli xuugettiza yarshoza yarshiza wode Filisxeemeti Isra7eeleta olanaas kezi yida; gido attiin he gallas GODAY Filisxeemeta bolla wolqqama dada giirs dadasida gishshas keehi etti batti gida; xoonettidikka Isra7eeleta sinththafe baqatida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሳሜሊ ጹጌቲዛ ያርሾዛ ያርሺዛ ዎዴ ፊሊስጼሜቲ ኢስራኤሌታ ኦላናስ ኬዚ ዪዳ፤ ጊዶ ኣቲን ሄ ጋላስ ጎዳይ ፊሊስጼሜታ ቦላ ዎልቃማ ዳዳ ጊርስ ዳዳሲዳ ጊሻስ ኬሂ ኤቲ ባቲ ጊዳ፤ ጾኔቲዲካ ኢስራኤሌታ ሲንፌ ባቃቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳሜል ፁሳ ያርሾ ያርሽያ ዎደ ፍልስፄመት እስራኤለታ ኦላናዉ ሺቅዶሶና። ሽን ሄ ጋላስ ፍልስፄመታ ቦላ ጎዳይ ግታ ዳዳ ጉንድ ዳጋንን፥ ኤንቲ እስራኤለታ ስንፈ ባቃትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Sameeli xuussa yarsho yarshiya wode Filisxeemeti Isra7eeleta olanaw shiiqidosona. Shin he gallas Filisxeemeta bolla Goday gita dada gunthidi daganthin, enti Isra7eeleta sinthafe baqatidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሳሙኤል የሚቃጠለውን መሥዋዕት በሚያሳርግበት ጊዜ፣ ፍልስጥኤማውያን እስራኤልን ለመውጋት ቀረቡ። ይሁን እንጂ በዚያ ዕለት እግዚአብሔር በፍልስጥኤማውያን ላይ ከባድ የነጐድጓድ ድምፅ ስላንጐዳጐደባቸው እጅግ ተሸበሩ፤ ድልም ተመተው ከእስራኤላውያን ፊት ሸሹ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሳሙኤል የሚቃጠለውን መሥዋዕት በማቅረብ ላይ ሳለ ፍልስጥኤማውያን እስራኤላውያንን ለመውጋት ዘመቱ፤ ነገር ግን በዚያች ቀን እግዚአብሔር በፍልስጥኤማውያን ላይ ከፍተኛ ነጐድጓድ አንጐድጒዶ አርበደበዳቸው፤ እነርሱም ከእስራኤላውያን ፊት ሸሹ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሳሙኤል እቲ ዝቃፀል መስዋእቲ ኸዕርግ እንተሎ፥ ፍልስጥኤማውያን ምስ እስራኤል ክዋግኡ ቐረቡ። እግዚኣብሄር ግና በታ መዓልቲ እቲኣ ኣብ ልዕሊ ፍልስጥኤማውያን ብርቱዕ ነጐድጓድ ኣንጐድጒዱ ኣሸበሮም እሞ፥ ብደቂ እስራኤል ተስዓሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኰነ ድማ፡ ሳሙኤል እቲ ዚሐርር መስዋእቲ ኼዕርግ ከሎ፡ ፍልስጥኤማውያን ንእስራኤል ኪዋግኡ ቐረቡ። እግዚኣብሄር ግና በታ መዓልቲ እቲኣ ኣብ ልዕሊ ፍልስጥኤማውያን ብርቱዕ ነጐዳ ኣንጐድጎዱ ኣሸበሮም እሞ፡ ኣብ ቅድሚ እስራኤል ተሳዕሩ።