1 Samuel 8:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሓለቓ ሽሕ፡ ሓላፊ ሓምሳ ድማ ኪሸሞ እዩ። መሬቱ ክሓርሱን ቀውዒኡ ክዓጽዱን መሳርሒ ውግኡን ሰረገላታቱን ክገብሩን ድማ ከቐምጦም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለራሱም የሻለቆችና የመቶ አለቆች የአምሳ አለቆችም ያደርጋቸዋል፤ እርሻውንም የሚያርሱ፥ እህሉንም የሚያጭዱ፥ ፍሬውንም የሚለቅሙ፥ የጦር መሣሪያውንና የሰረገሎቹንም ዕቃ የሚሠሩ ያደርጋቸዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለራሱም የሻለቆችና የመቶ አለቆች ያደርጋቸዋል፤ እርሻውንም የሚያርሱ እህሉንም የሚያጭዱ የጦር መሣሪያውንና የሰረገሎቹንም ዕቃ የሚሠሩ ይሆናሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አንዳንዶቹን ሻለቆችና አምሳ አለቆች ያደርጋቸዋል፤ ሌሎቹን መሬቱን እንዲያርሱና እህሉን እንዲያጭዱ፥ ሌሎቹን ደግሞ የጦር መሣሪያና ለሠረገላ የሚሆኑትን ዕቃዎች እንዲሠሩ ያደርጋቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱፐ ሄዋ ሻላቃቱዋነ እሻታሙዋ ካፓቱዋ፥ ሀራቱዋ አ ጋድያ ጎሽያዋንታነ አ ካ ጫክያዋንታ፥ ቃይ ሀራቱዋ አ ኦላ ሚሻነ አ ፓራ ጋረቱዋ ሚሻ ኦያዋንታ ከሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttuppe hewaa shaalak'atuwaanne ishatamuwaa kaappatuwaa, haratuwaa Aa gadiyaa goshshiyaawanttanne Aa katsaa c'akkiyaawantta, k'ay haratuwaa Aa ola miishshaanne Aa paraa gaaretuwaa miishshaa ootsiyaawantta kessana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istta giddofe issota issota shaalaqata, mato halaqata, hamsa halaqata histtana; baggata iza gade goyana malanne iza kath shiishshana mala, ola massaratanne para-gaares gidiza miishshata ooththizayta histtana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስታ ጊዶፌ ኢሶታ ኢሶታ ሻላቃታ፥ ማቶ ሃላቃታ፥ ሃምሳ ሃላቃታ ሂስታና፤ ባጋታ ኢዛ ጋዴ ጎያና ማላኔ ኢዛ ካ ሺሻና ማላ፥ ኦላ ማሳራታኔ ፓራ-ጋሬስ ጊዲዛ ሚሻታ ኦዛይታ ሂስታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታፈ አትዳይሳታ ሻላቃታነ ሀምሳላቃታ፥ ሀራታ እያ ቢታ ጎየይሳታ እያ ካ ጫከይሳታ፥ ቃስ ሀራታ እያ ኦላ ሚሸነ ፓራ ጋረ ሚሸ ኦይሳታ ከሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Entafe attidaysata shaalaqatanne hamsalaqata, harata iya biitta goyeyisata iya kathaa cakeyisata, qassi harata iya ola miishenne para gaare miishe ootheyisata kessana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አንዳንዶቹን ሻለቆችና አምሳ አለቆች ያደርጋቸዋል፤ ሌሎቹን መሬቱን እንዲያርሱና እህሉን እንዲያጭዱ፣ የቀሩትን ደግሞ የጦር መሣሪያና ለሠረገላ የሚሆኑትን ዕቃዎች እንዲሠሩ ያደርጋቸዋል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከእነርሱም አንዳንዶቹን የሺህ አለቆችና የኀምሳ አለቆች አድርጎ ይሾማል፤ ወንዶቹ ልጆቻችሁ የንጉሡ ሁዳድ አራሾችና መከር ሰብሳቢዎች ይሆናሉ፤ ሌሎችም የጦር መሣሪያና የሠረገላ ዕቃ ሠራተኞች ይሆናሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንባዕሉ ኣሕሉቕ ሽሕን ኣሕሉቕ ሓምሳን፥ ክገብሮም እዩ። ግራቱ ዝሓርሱን ዓፂዱ ዝዓፅዱን፥ ኣፅዋር ውግኡን ኣቕሓ ሰረገላኡን ዝሰርሑ ክኾኑ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ሓላቑ ሽሕን ሓላቑ ሓምሳን፡ ማሕረሱ ዚሐርሱን ዓጺዱ ዚዐጽዱን ኣጽዋር ውግኡን ኣቕሓ ሰረገላኡን ድማ ዚሰርሑ ኺገብሮም እዩ።