1 Samuel 8:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ዘርእኻን ካብ ኣታኽልቲ ወይንን ድማ ዕሽር ወሲዱ ንገሮውኡን ንገላውቱን ይህቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከዘራችሁና ከወይናችሁም ዐሥራት ወስዶ ለጃንደረቦቹና ለሎሌዎቹ ይሰጣቸዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከዘራችሁና ከወይናችሁም አሥራት ወስዶ ለጃንደረቦቹና ለሎሌዎቹ ይሰጣቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከእህላችሁና ከወይናችሁ ከዐሥር አንዱን ወስዶ ለሹማምቱና ለባለሟሎቹ ይሰጣቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካፐነ ዎይንያፐ ታሙዋፐ እት ኩሽያ እ አኪደ፥ ባረ ሱንቶነ ባረ ኦሳንቻቶ እማና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Katsaappenne woyniyaappe tammuwaappe itti kushiyaa I akkiide, bare suntsatoonne bare oosanchchatoo immana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi intte kaththaafenne intte woyne miththaafe tammaafe issaa ba kawoteththan diza ba oosanchchatassinne ba shuumetas immana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ኢንቴ ካፌኔ ኢንቴ ዎይኔ ሚፌ ታማፌ ኢሳ ባ ካዎቴን ዲዛ ባ ኦሳንቻታሲኔ ባ ሹሜታስ ኢማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካፈነ ዎይንያፐ ታማፈ እስ ኩሽያ ኤክድ ባ ሹማታስነ ባ ሞርናታስ እማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kathaafenne woyniyape tammaafe issi kushiya ekidi ba shuumatasinne ba moorinnatas immana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከእህላችሁና ከወይናችሁ ከዐሥር አንዱን ወስዶ ለሹማምቱና ለባለሟሎቹ ይሰጣቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከእህላችሁና ከወይናችሁም ከዐሥር አንዱን እጅ ወስዶ ለቤተ መንግሥቱ ባለሟሎችና አጃቢዎች ይሰጥባችኋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣስራት ዝሩእኹምን ወይንኹምን ወሲዱ ኸዓ ንሹመኛታቱን ንኣገልገልቱን ክህቦም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ዕሽር ዘራእትኹምን ወይንኹምን ወሲዱ ኸኣ ንስሉባቱን ንገላውኡን ኪህቦም እዩ።