1 Samuel 8:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ህዝቢ ግና ድምጺ ሳሙኤል ክሰምዕ ኣይደለየን። ንሳቶም ድማ፡ ኣይፋልን! ኣብ ልዕሌና ግና ንጉስ ክህልወና እዩ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሕዝቡ ግን የሳሙኤልን ነገር ይሰሙ ዘንድ እንቢ አሉ፥ “እንዲህ አይሁን፤ ነገር ግን ንጉሥ አንግሥልን፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሕዝቡ ግን የሳሙኤልን ነገር ይሰማ ዘንድ እንቢ አለ። እንዲህ አይሁን፥ ነገር ግን ንጉሥ ይሁንልን፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሕዝቡ ግን ሳሙኤልን መስማት እምቢ በማለት፥ እንዲህ አሉ፦ “አይሆንም፤ ንጉሥ እንዲነግሥልን እንፈልጋለን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሳይ ሳሜላ ቃላ ስሰናን እጺደ፥ “ቱይት! ቱይት! ኑዉ ካቲ ደኦ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Asay Sammeela k'aalaa sisennan is's'iide, «tuytti! tuytti! Nuw kaatii de'o.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Derey gidikko Sameeli haasayza qaalaza wudan yeggontta ixxidi, «Gidenna; nuus kawoy kawotana mala koyoos.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዴሬይ ጊዲኮ ሳሜሊ ሃሳይዛ ቃላዛ ዉዳን ዬጎንታ ኢጺዲ፥ «ጊዴና፤ ኑስ ካዎይ ካዎታና ማላ ኮዮስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ግዶሽን፥ አሳይ ሳሜላ ቃላ ስኦና እፅድ፥ “አካይ፥ ኑስ ካዎይ ደኦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gidoshin, asay Sameela qaala si7onna ixidi, “Akay, nuus kawoy de7o.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሕዝቡ ግን ሳሙኤልን መስማት እንቢ በማለት፤ እንዲህ አሉ፤ “አይሆንም፤ ንጉሥ እንዲነግሥልን እንፈልጋለን፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይሁን እንጂ ሕዝቡ ሳሙኤል ለነገራቸው ቃል ሁሉ ዋጋ አልሰጡትም፤ ይልቁንም “እንደዚህ አይደለም! እኛ ንጉሥ እንዲኖረን እንፈልጋለን፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ህዝቢ ግና ንቓል ሳሙኤል ምስማዕ ኣበይዎ። “ኣይፋሉን፥ ንጉስ ደኣ ኣብ ልዕሌና ይሃልወና።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ህዝቢ ግና ንቓል ሳሙኤል ምስማዕ ኣብዮም፡ ኣይፋል፡ ንሕናስ ከምቶም ኲሎም ህዝብታት ክንከውን፡ ንጉስና ኺፈርደልናን ቀቅድሜና ወጺኡ ውግእና ኺዋግኣልናንሲ ንጉስ ደኣ ኣብ ልዕሌና ይኹን፡ በሉ።