1 Samuel 9:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሳሙኤል ነቲ ኣሰላፊ፡ ነቲ ዝሃብኩኻ ግደ ኣምጽእ፡ ምሳኻ ኣቐምጦ፡ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሳሙኤልም ወጥ ቤቱን፥ “በአንተ ዘንድ አኑረው ብዬ የሰጠሁህን እድል ፋንታ አምጣ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሳሙኤልም ወጥቤቱን። በአንተ ዘንድ አኑረው ብዬ የሰጠሁህን እድል ፈንታ አምጣ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሳሙኤልም ወጥ ቤቱን፥ “ለይተህ አስቀምጥ ብዬ የሰጠሁህን የሥጋ ብልት አምጣው” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሳመል ቁማ ካያዋ፥ “ነ ማታን ዎሻ ጋደ ታን ነዉ እሜዳ አሹዋ ሀማ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Sammeeli k'umaa katsiyaawaa, «Ne matan wotsashsha gaade taani new immeedda ashuwaa hamma» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Sameeli kath kaththizayssa, «Hayssa dumma woththa gaada ta nees immida billite ashoza ane haa eha» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሳሜሊ ካ ካዛይሳ፥ «ሃይሳ ዱማ ዎ ጋዳ ታ ኔስ ኢሚዳ ቢሊቴ ኣሾዛ ኣኔ ሃ ኤሃ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳሜል ካ ካይሳኮ፥ “ነ ማታን ዱማ ዎሻ ጋዳ ታኒ ነዉ እምዳ አሹዋ ሀማ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Sameeli kathi katheysako, “Ne matan dumma wothashsha gada taani new immida ashuwa hamma” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሳሙኤልም ወጥ ቤቱን፣ “ለይተህ አስቀምጥ ብዬ የሰጠሁህን የሥጋ ብልት አምጣው” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሳሙኤልም የወጥ ቤቱን ሠራተኛ ጠርቶ “ለብቻው አስቀምጥ ብዬ የሰጠሁህን ብልት ሥጋ አምጣ” አለው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሳሙኤል ድማ ነቲ ሰራሒ ፀብሒ “ነቲ ምሳኻ ኣንብሮ ኢለ ዝሃብኩኻ ምቃል ስጋ ኣምፅአዮ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ሳሙኤል ድማ ነቲ ሰራሒ ጸብሒ፡ ነቲ ምሳኻ ኣንብሮ ኢለ ዝሀብኩኻ ምቃል ኣምጽኣዮ፡ በሎ።