2 Chronicles 1:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሰሎሞን ድማ ሰረገላታትን ፈረሰኛታትን ኣከበ፣ ሽሕን ኣርባዕተ ሚእትን ሰረገላታትን ዓሰርተው ክልተ ሽሕ ፈረሰኛታትን ነበሮ፣ ኣብ ከተማታት ሰረገላታትን ምስ ንጉስን ኣብ የሩሳሌም ኣቐመጦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰሎሞንም ሰረገሎችንና ፈረሰኞችን ሰበሰበ፤ አንድ ሺህ አራት መቶ ሰረገሎች፥ ዐሥራ ሁለት ሺህም ፈረሰኞች ነበሩት፤ በሰረገሎች ከተሞችም አስቀመጣቸው። ሕዝቡም ከንጉሡ ጋር በኢየሩሳሌም ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰሎሞንም ሰረገሎቹንና ፈረሰኞችን ሰበሰበ፥ አንድ ሺህም አራት መቶ ሰረገሎች፥ አሥራ ሁለት ሺህም ፈረሰኞች ነበሩት፤ በሰረገሎች ከተሞችና ከእርሱ ጋር በኢየሩሳሌም አኖራቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰሎሞንም ሰረገሎችንና ፈረሰኞችን ሰበሰበ፥ አንድ ሺህም አራት መቶ ሰረገሎች፥ ዐሥራ ሁለት ሺህም ፈረሰኞች ነበሩት፤ በሰረገሎች ከተሞችና ከእርሱ ጋር በኢየሩሳሌም አኖራቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሶሎሞነ ፓራ ጋረቱዋነ ፓራቱዋ ሺሼዳ። አዉ እት ሻአነ ኦይዱ ጼቱ ፓራ ጋረቱነ ታማነ ላኡ ሻአ ፓራቱ ደኢኖ። እ ኡንቱንቱ ፓራ ጋረቱዋ ካታማቱዋንነ ባረናና የሩሳላመን ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Solomone paraa gaaretuwaanne paratuwaa shiishsheedda. Aw itti sha"anne oyddu s'eetu paraa gaaretuunne tammanne laa"u sha"a paratuu de'iino. I unttunttu paraa gaaretuwaa katamatuwaaninne barenana Yerusaalamen wotseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Solomooney para-gaaretanne parata shiishshides; izas 100 para-gaaretinne 12,000 parati deettes; izi istta para-gaareta katamataninne ba de7iza Yerusalaame kataman woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሶሎሞኔይ ፓራ-ጋሬታኔ ፓራታ ሺሺዴስ፤ ኢዛስ 100 ፓራ-ጋሬቲኔ 12,000 ፓራቲ ዴቴስ፤ ኢዚ ኢስታ ፓራ-ጋሬታ ካታማታኒኔ ባ ዴኢዛ ዬሩሳላሜ ካታማን ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሶሎሞነይ ፓራ ጋረታነ ፓራታ ሺሽስ። እያዉ እስ ሙኩሉነ ኦይዱ ፄቱ ፓራ ጋረትነ ታማነ ናምኡ ሙኩሉ ፓራት ደኦሶና። እ ኤንታ ፓራ ጋረታ ካታማታንነ ባራ የሩሳላመን ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Solomoney para gaaretanne parata shiishis. Iyaw issi mukulunne oyddu xeetu para gaaretinne tammanne nam7u mukulu parati de7oosona. I enta para gaareta katamataninne baara Yerusalaamen wothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰሎሞን ሠረገሎችንና ፈረሶችን ሰበሰበ፤ እርሱም አንድ ሺሕ አራት መቶ ሠረገሎችና ዐሥራ ሁለት ሺሕ ፈረሶች ነበሩት፤ እነርሱንም በሠረገላ ከተሞችና እርሱ ባለበት በኢየሩሳሌም ከተማ አኖራቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሰሎሞን በአንድ ሺህ አራት መቶ ሠረገሎችና በዐሥራ ሁለት ሺህ ፈረሶች የተጠናከረ ሠራዊትን አደራጀ፤ ከእነርሱም ከፊሉን በኢየሩሳሌም፥ የቀረውን ደግሞ በሌሎች ልዩ ልዩ ከተሞች በመመደብ በዚያው እንዲኖሩ አደረገ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰሎሞን ድማ ሰረገላታትን ፈረሰኛታትን ኣከበ፤ ሽሕን ኣርባዕተ ሚእቲ ሰረገላን ዓሰርተ ኽልተ ሽሕ ፈረሰኛታትን ነበርዎ። ኣብቲ ኸተማ ሰረገላታትን፥ ምስኡ ኣብ ኢየሩሳሌምን ኣቐመጦም።
Amharic Tigrinya 2011
ሰሎሞን ድማ ሰረገላታትን ፈረሰኛታትን አከበ፡ ሽሕን ኣርባዕተ ሚእትን ሰረገላን ዓሰርተው ክልተ ሽሕ ፈረሰኛታትን ነበርዎ። ኣብ ከተማታት ሰረገላን ኣብ የሩሳሌምን ምስ ንጉስ ኣቐመጦም።