2 Chronicles 1:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጉስ ድማ ኣብ የሩሳሌም ብሩርን ወርቅን ከም ኣእማን ገበሮ፣ ኣብ ቆላታት ከም ኣእዋም ቄድሮስ ድማ ብብዝሒ ገበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉ​ሡም ብሩ​ንና ወር​ቁን፥ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም እንደ ድን​ጋይ፥ የዝ​ግ​ባ​ንም እን​ጨት በብ​ዛት በቆላ እን​ደ​ሚ​ገኝ ሾላ በይ​ሁዳ አኖረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም ብሩንና ወርቁን በኢየሩሳሌም እንደ ድንጋይ እንዲበዛ አደረገው፤ የዝግባም እንጨት ብዛት በቈላ እንደሚበቅል ሾላ ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሡም ብሩንና ወርቁን በኢየሩሳሌም እንደ ድንጋይ እንዲበዛ አደረገው፤ የዝግባም እንጨት ብዛት በቈላ እንደሚበቅል ሾላ ሆነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካቲ ዎርቃይነ ብራይ የሩሳላመን ሹቻዳን ኬለታናዳን፥ ዝጋይካ ጋን ድጭያ ኤዳን ጮራታናዳን ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kaatii work'k'aynne biray Yerusaalamen shuchchaadan keeletanaadan, zigaykka gad'an dic'c'iyaa etsaadan c'orattanaadan ootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kawozi worqqanne bira Yerusalaamen shuchcha mala korides; zigakka shaara menththon dicciza eththa miththaththo corattana mala ooththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካዎዚ ዎርቃኔ ቢራ ዬሩሳላሜን ሹቻ ማላ ኮሪዴስ፤ ዚጋካ ሻራ ሜንን ዲጪዛ ኤ ሚ ጮራታና ማላ ኦዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎይ ዎርቃይነ ብራይ የሩሳላመን ሹቻዳ ዶረታናዳ፥ ጋን ቦቢ ድጭያ መላ ዝጋ ም ዳራና መላ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawoy worqaynne biray Yerusalaamen shuchada dooretanaada, gadhan boobbi dicciya mela ziga mithi darana mela oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ንጉሡም ወርቁና ብሩ በኢየሩሳሌም እንደ ተራ ድንጋይ እንዲበዛ፣ ዝግባውም በየኰረብታው ግርጌ እንደሚገኝ የሾላ ዛፍ እንዲበዛ አደረገ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በሰሎሞን ዘመነ መንግሥት በኢየሩሳሌም ወርቅና ብር ከመብዛቱ የተነሣ እንደ ድንጋይ ተራ ነገር ነበር፤ የሊባኖስ ዛፍ እንጨት ብዛት በይሁዳ ኰረብቶች ግርጌ በየትኛውም ስፍራ እንደሚበቅል ሾላ ዛፍ ይቈጠር ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ንጉስ ድማ ንወርቅን ብሩርን ኣብ ኢየሩሳሌም ከም እምኒ ኸም ዝበዝሕ ገበሮ፤ ንዝግባውን ብዝሓቱ ኣብ ቆላ ኸም ዘሎ ሳግላ ገበሮ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ንጉስ ድማ ኣብ የሩሳሌም ወርቅን ብሩርን ከም እምኒ ገበሮ፡ ንቄድሮስውን ኣብ ቈላ ኸም ዘሎ ሳግላ ዝምብዛሑ ገበሮ።