2 Chronicles 1:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሰሎሞን ድማ ካብ ግብጺ ኣፍራስን ፈትሊ በፍታን ነበሮ። ነጋዶ ንጉስ ነቲ በፍታ ብዋጋ ይቕበልዎ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሰሎሞን ፈረሶች መምጫ ከግብፅና ከቴቁሄ ምድር ነበር። በዋጋ ገዝተው ከቴቁሄ የሚያመጡአቸውም ከሀገር ሽማግሌዎች የሆኑ የሰሎሞን ነጋዴዎች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰሎሞንም ፈረሶችን ከግብጽና ከቀዌ አስመጣ፤ የንጉሡም ነጋዴዎች በገንዘብ እየገዙ ከቀዌ ያመጡአቸው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰሎሞንም ፈረሶችን ከግብጽና ከቀዌ አስመጣ፤ የንጉሡም ነጋዴዎች በገንዘብ እየገዙ ከቀዌ ያመጡአቸው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሶሎሞነ ፓራቱ ግብጼፐነ ቃዌ ጌተትያ ጋድያፐ ዬድኖ። ካትያ ዛልአንቻቱ ኡንቱንታ ቃዌፐ ሻሉዋን ሻሚደ አሂኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Solomone paratuu Gibs'eppenne K'aawe geetettiyaa gadiyaappe yeeddino. Kaatiyaa zal"anchchatuu unttuntta K'aaweppe shaluwaan shammiide ahiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Solomoone parati Gibxeppenne Qaawe geetettizasohoppe yida; kawoza zal7anchchati istta Qaaweppe shammi ehida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሶሎሞኔ ፓራቲ ጊብጼፔኔ ቃዌ ጌቴቲዛሶሆፔ ዪዳ፤ ካዎዛ ዛልኣንቻቲ ኢስታ ቃዌፔ ሻሚ ኤሂዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሶሎሞነ ፓራት ግብፀፈነ ቃወ ቢታፈ ይዶሶና። ካዋ ዛልአንቾት ኤንታ ቃወፐ ሚሸን ሻምድ ኤሆሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Solomone parati Gibxefenne Qaawe biittafe yidosona. Kawa zal7anchoti enta Qaawepe miishen shammidi ehoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሰሎሞንም ፈረሶች የመጡት ከግብፅና ከቀዌ ነበር፤ ከቀዌ የገዟቸውም የንጉሡ ነጋዴዎች ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የንጉሡም ፈረሶች የሚመጡት፥ ከግብጽና ከቀዌ ነበር፤ የንጉሡም ነጋዴዎች ከቀዌ ይገዙአቸው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ኣፍራስ ሰሎሞን ከዓ ኻብ ግብፅን ካብ ቀዌን፥ በቶም ናይ ንጉስ ነጋዶ ካብ ቀዌ ተዓዲጎም ዝመፁ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ንሰሎሞን ዝነበርዎ ኣፍራስ ከኣ ካብ ግብጺ እዮም ዜምጽእዎ ዝነበሩ፡ ናይ ንጉስ ነጋዶ ብጒዕዞታት፡ ነንጒዕዞ ብዋጋኡ፡ ተቐበልዎም።
Recommended Reading