2 Chronicles 1:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሰሎሞንን ብዘሎ ጉባኤን ድማ ምስኡ ናብቲ ኣብ ጊብዖን ዝነበረ በሪኽ ከዱ። እቲ ሙሴ ባርያ እግዚኣብሄር ኣብ በረኻ ዝሰርሖ ድንኳን ምርኻብ ኣምላኽ ኣብኡ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰሎ​ሞ​ንም ከእ​ር​ሱም ጋር የእ​ስ​ራ​ኤል ጉባኤ ሁሉ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ባሪያ ሙሴ በም​ድረ በዳ የሠ​ራው የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የም​ስ​ክር ድን​ኳን በዚያ ነበ​ረና በገ​ባ​ዖን ወዳ​ለው የኮ​ረ​ብ​ታው መስ​ገጃ ሄዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰሎሞንም ከእርሱም ጋር ጉባኤው ሁሉ የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ በምድረ በዳ የሠራው የእግዚአብሔር መገናኛ ድንኳን በዚያ ነበረና በገባዖን ወዳለው የኮረብታ መስገጃ ሄዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰሎሞንም ከእርሱም ጋር ጉባኤው ሁሉ የጌታ ባርያ ሙሴ በምድረ በዳ የሠራው መገናኛ ድንኳን በዚያ ነበረና በገባዖን ወዳለው ወደ ኮረብታማው ስፍራ ሄዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ ሶሎሞንነ ሺቄዳ አሳይ ኡባይ ጋባኦናን ደእያ ጎይንያ ቃ ሳኣ ቤድኖ፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳ ቆማይ ሙሴ መላ ቢታን መ ጾሳ ዱንካኒ ያን ደኤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, Solomoninne shiik'eedda Asay ubbay Gabaa'oonan de'iyaa goynniyaa d'ok'k'a sa'aa beeddino; ayaw gooppe, Med'inaa Godaa k'oomay Muse mela biittaan med'd'o S'oossaa Dunkkaanii yaan de'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Solomooneynne shiiqida asay ubbay Geba7oonen de7iza goynniza dhoqqa soho bides; ays giikko GODAA aylle Musey bazzon ooththida Xoossa Dunkaaney heen dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ሶሎሞኔይኔ ሺቂዳ ኣሳይ ኡባይ ጌባኦኔን ዴኢዛ ጎይኒዛ ቃ ሶሆ ቢዴስ፤ ኣይስ ጊኮ ጎዳ ኣይሌ ሙሴይ ባዞን ኦዳ ጾሳ ዱንካኔይ ሄን ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ሶሎሞነይነ ሺቅዳ አሳ ኡባይ ጋባኦናን ደእያ ቃ ጎይኖ በሳ ብዶሶና። ጎዳ አይለይ ሙሰይ መላ ቢታን ኦዳ ዱንካነይ ያን ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, Solomoneynne shiiqida asa ubbay Gaba7oonan de7iya dhoqa goyinno bessaa bidosona. Godaa aylley Musey mela biittan oothida Dunkaaney yan de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ በምድረ በዳ የሠራው የአምላክ የመገናኛ ድንኳን በዚያ ስለ ነበር፣ ሰሎሞንና መላው ጉባኤ በገባዖን ወዳለው ኰረብታ ሄዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በገባዖን ወደሚገኘው ኰረብታማ የማምለኪያ ስፍራ አብረውት እንዲሄዱ ትእዛዝ አስተላለፈ፤ ወደዚያ የሄዱበትም ምክንያት፥ የእግዚአብሔር አገልጋይ ሙሴ በምድረ በዳ የሠራው፥ እግዚአብሔር የሚመለክበት ድንኳን በዚያው በገባዖን ስለሚገኝ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ሙሴ ባርያ እግዚኣብሄር ኣብ ምድረ በዳ ዝሰርሖ፥ ናይ ኣምላኽ መራኸቢ ድንኳን ኣብ ገባዖን ስለ ዝነበረ፥ ሰሎሞንን እቶም ኣብኡ ተኣኪቦም ዝነበሩ ህዝቢ እስራኤልን ናብኡ፥ ናብቲ ዀረብታ ኸዱ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ሙሴ ባርያ እግዚኣብሄር ኣብ በረኻ ዝገበሮ ናይ ኣምላኽ ድንኳን ምርኻብ ኣብኡ ስለ ዝነበረ፡ ሰሎሞን፡ ብዘሎ ማሕበር ከኣ ምስኡ ናብቲ ኣብ ጊብዖን ዘሎ በሪኽ ከዱ።