2 Chronicles 1:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዘይካዚ፡ ነቲ በሳልኤል ወዲ ኡሪ ወዲ ሑር፡ ኣብ ቅድሚ ድንኳን እግዚኣብሄር ዝገበሮ መሰውኢ ኣስራዚ ኣቐመጦ። ሰሎሞንን እቲ ጉባኤን ድማ ደለይዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሆርም ልጅ የኡሪ ልጅ ባስልኤል የሠራው የናስ መሠዊያ በዚያ በእግዚአብሔር ማደሪያ ፊት ነበረ፤ ሰሎሞንና የእስራኤልም ጉባኤ የእግዚአብሔርን ታቦት ይፈልጓት ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሆርም ልጅ የኡሪ ልጅ ባስልኤል የሠራው የናስ መሠዊያ በዚያ በእግዚአብሔር ማደሪያ ፊት ነበረ፤ ሰሎሞንም ጉባኤውም ይህን ይፈልጉት ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሆርም ልጅ የኡሪ ልጅ ባስልኤል የሠራው የናስ መሠዊያ በዚያ በጌታ ማደሪያ ፊት ነበረ፤ ሰሎሞንም ጉባኤውም ይህን ይፈልጉት ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሁራ ናኣ ኡራ ናአይ ባጻልኤል ናሃስያ ብራታፐ ኦዳ ያርሽያ ሳአይ ጋባኦናን መና ጎዳ ዱንካንያ ስንን ደኤ። ሶሎሞንነ ሄ ሺቄዳ አሳይ ጾሳ ሄዋን ኮዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Huura na'aa Uura na'ay Bas'aali'eeli nahaasiyaa birataappe ootseedda yarshshiyaa sa'ay Gabaa'oonan Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaa sintsan de'ee. Solomoninne he shiik'eedda Asay S'oossaa hewan koyyeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Huures naaza naa, Uure naa Basli7eeley xarqimalappe ooththida yarshosoy Geba7oonen GODAA Dunkaaneza sinththan dees. Solomooneynne shiiqida asay GODAAS heen goynnida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሁሬስ ናዛ ና፥ ኡሬ ና ባስሊኤሌይ ጻርቂማላፔ ኦዳ ያርሾሶይ ጌባኦኔን ጎዳ ዱንካኔዛ ሲንን ዴስ። ሶሎሞኔይኔ ሺቂዳ ኣሳይ ጎዳስ ሄን ጎይኒዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሁራ ናኣ ኡረ ናአይ ባፃልኤል ናሰ ብራታፐ ኦዳ ያርሾ በሳይ፥ ጋባኦናን ጎዳ ዱንካንያ ስንን ደኤስ። ሶሎሞነይነ ሺቅዳ አሳይ ጎዳስ ያን ጎይንዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Huura na7aa Ure na7ay Baxal7eeli naase biratape oothida yarsho bessay, Gaba7oonan Godaa Dunkaaniya sinthan de7ees. Solomoneynne shiiqida asay Godaas yan goyinnidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይሁን እንጂ የሆር ልጅ፣ የኡሪ ልጅ ባስልኤል የሠራው መሠዊያ በገባዖን በእግዚአብሔር ማደሪያ ድንኳን ፊት ለፊት ይገኝ ነበር፤ ስለዚህ ሰሎሞንና ጉባኤው ይህንኑ ፈለጉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሑር የልጅ ልጅ፥ የኡሪ ልጅ ባጽልኤል ከነሐስ የሠራው መሠዊያም በዚያው በገባዖን በድንኳኑ ፊት ለፊት ነበረ፤ በዚያም ንጉሥ ሰሎሞንና ሕዝቡ ሁሉ ለእግዚአብሔር ሰገዱ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ባስልኤል፥ ወዲ ኡሪ ወዲ ሁር፥ ዝሰርሖ መሰውኢ ነሃስ ግና ኣብ ቅድሚ እቲ መሕደሪ እግዚኣብሄር ኣብ ገባዖን ነበረ። ሰሎሞንን ህዝቢ እስራኤልን ከዓ ኣብኡ ንእግዚኣብሄር የምልኹ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ በሳልኤል፡ ወዲ ኡሪ ወዲ ሁር፡ ዝገበሮ መሰውኢ ኣስራዚ ግና ኣብ ቅድሚ ማሕደር እግዚኣብሄር ነበረ። ሰሎሞንን እታ ማሕበርን ከኣ ኣብኡ ይጥይቑ ነበሩ።