2 Chronicles 1:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሰሎሞን ድማ ናብኡ ናብቲ ኣብ ድንኳን ምርኻብ ኣብ ቅድሚ የሆዋ ዝነበረ መሰውኢ ኣስራዚ ደይቡ፡ ኣብ ልዕሊኡ ሽሕ ዝሓርር መስዋእቲ ኣቕረበ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰሎ​ሞ​ንም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት በድ​ን​ኳኑ አጠ​ገብ ወዳ​ለው ወደ ናሱ መሠ​ዊያ ወጣ፤ በዚ​ያም አንድ ሺህ የሚ​ቃ​ጠል መሥ​ዋ​ዕት አቀ​ረበ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰሎሞንም በእግዚአብሔር ፊት በመገናኛው ድንኳን አጠገብ ወዳለው ወደ ናሱ መሠዊያ ወጣ፥ በዚያም አንድ ሺህ የሚቃጠል መሥዋዕት አቀረበ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰሎሞንም በጌታ ፊት በመገናኛው ድንኳን አጠገብ ወዳለው ወደ ናሱ መሠዊያ ወጣ፥ በዚያም አንድ ሺህ የሚቃጠል መሥዋዕት አቀረበ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሶሎሞነ መና ጎዳ ዱንካንያ ስንን ደእያ ናሃስያፐ ኦሰቴዳ ያርሽያ ሳኮ፥ ጾሳ ስን ቢደ፥ እት ሻአ ጹግያ ያርሹዋ ያርሼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Solomone Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaa sintsan de'iyaa nahaasiyaappe oosetteedda yarshshiyaa saakko, S'oossaa sintsa biide, itti sha"a s'uuggiyaa yarshshuwaa yarshsheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Solomooney Xoossaa Dunkaaneza sinththan de7iza xarqimalappe oosettida yarshosozakko, GODAA sinth biidi, 1,000 xuugettiza yarsho yarshides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሶሎሞኔይ ጾሳ ዱንካኔዛ ሲንን ዴኢዛ ጻርቂማላፔ ኦሴቲዳ ያርሾሶዛኮ፥ ጎዳ ሲን ቢዲ፥ 1,000 ጹጌቲዛ ያርሾ ያርሺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሶሎሞነይ ዱንካንያ ስንን ደእያ ናሰ ብራታፐ ኦሰትዳ ያርሾ በሳኮ፥ ጎዳ ስን ብድ፥ እስ ሙኩሉ ፁሳ ያርሾ ያርሽስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Solomoney Dunkaaniya sinthan de7iya naase biratape oosetida yarsho bessaako, Godaa sinthe bidi, issi mukulu xuussa yarsho yarshis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰሎሞንም በእግዚአብሔር ፊት በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ወዳለው ወደ ናሱ መሠዊያ ወጥቶ በላዩ ላይ አንድ ሺሕ የሚቃጠል መሥዋዕት አቀረበ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሡም እግዚአብሔር በሚመለክበት ድንኳን ፊት ለፊት ባለው ከነሐስ በተሠራው መሠዊያ ላይ መሥዋዕት በማቅረብ ለእግዚአብሔር ሰገደ፤ አንድ ሺህ እንስሶችንም አሳርዶ በመሠዊያው ላይ እንዲቃጠሉ አደረገ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰሎሞን ድማ ናብኡ ደዪቡ፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር፥ ኣብቲ ጥቓ ናይ መራኸቢ ድንኳን፥ ኣብ ልዕሊ እቲ ብነሃስ ዝተሰርሐ መሰውኢ፥ ሽሕ ከፍቲ ንዝቃፀል መስዋእቲ ሰውአ።
Amharic Tigrinya 2011
ሰሎሞን ድማ ናብኡ ደዪቡ፡ ኣብቲ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣብቲ ድንኳን ምርኻብ ዝነበረ መሰውኢ ኣስራዚ ኣብ ልዕሊኡ ሽሕ ዚሐርር መስዋእቲ ሰውኡ።