2 Chronicles 1:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በታ ለይቲ እቲኣ ኣምላኽ ንሰሎሞን ተራእዩ፡ እንታይ ከም ዝህበካ ለምን በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚያችም ሌሊት እግዚአብሔር ለሰሎሞን ታየው፥ “የምሰጥህን ከእኔ ለምን” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያም ሌሊት እግዚአብሔር። ምን እንድሰጥህ ለምነኝ ሲል ለሰሎሞን ተገለጠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚያም ሌሊት ጌታ፦ “እንድሰጥህ የምትፈልገውን ነገር ጠይቀኝ” ሲል ለሰሎሞን ተገለጠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ጋላሳ ቃማ ጾሳይ ሶሎሞናዉ ቆንጪደ፥ “ታን ነዉ አያ እማናዉ ኮያይ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He gallassaa k'amma S'oossay Solomonaw k'onc'c'iide, «Taani new ayaa Immanaw koyay?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He gallassa omars Xoossi Solomoones qonccidi, «Ta nees ay immana mala koyay?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ጋላሳ ኦማርስ ጾሲ ሶሎሞኔስ ቆንጪዲ፥ «ታ ኔስ ኣይ ኢማና ማላ ኮያይ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ጋላስ ቃማ ፆሳይ ሶሎሞነስ ቆንጭድ፥ “ታ ነዉ አይ እማና መላ ኮያይ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He gallas qamma Xoossay Solomones qoncidi, “Ta new ay immana mela koyay?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚያ ሌሊት እግዚአብሔር ለሰሎሞን ተገልጦ፣ “እንድሰጥህ የምትፈልገውን ሁሉ ጠይቀኝ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚያችም ሌሊት እግዚአብሔር ለሰሎሞን ተገልጦ “ምን እንድሰጥህ ትፈልጋለህ?” ሲል ጠየቀው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከዓ በታ ለይቲ እቲኣ ንሰሎሞን ተገለፀሉ፤ “ክህበካ እትደልዮ ጠይቐኒ” ድማ በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣምላኽ ከኣ በታ ለይቲ እቲኣ ንሰሎሞን ተራእዮ፡ እንታይ ከም ዝህበካ ለምን፡ ድማ በሎ።