2 Chronicles 1:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሰሎሞን ንኣምላኽ፡ ንኣቦይ ዳዊት ብዙሕ ምሕረት ጌርካ፡ ኣብ ክንድኡ ድማ ንጉስ ገበርካኒ፡ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰሎ​ሞ​ንም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አለው፥ “ከአ​ባቴ ከዳ​ዊት ጋር ታላቅ ምሕ​ረ​ትን አድ​ር​ገ​ሃል፤ በእ​ር​ሱም ፋንታ አን​ግ​ሠ​ኸ​ኛል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰሎሞንም እግዚአብሔርን አለው። ከአባቴ ከዳዊት ጋር ታላቅ ምሕረት አድርገሃል፥ በእርሱም ፋንታ አንግሠኸኛል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰሎሞንም ጌታን እንዲህ አለው፦ “ለአባቴ ለዳዊት ታላቅና ጽኑ ፍቅር አሳይተኸዋል፥ በእርሱም ፋንታ አንግሠኸኛል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሶሎሞነ ጾሳ፥ “ኔን ታ አዉዋ ዳዊታ አገና ዎልቃማ ሲቁዋን ሲቃደ፤ ያታደ ታና አ ኮታን ካተያዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Solomone S'oossaa, «Neeni ta aawuwaa Daawita aggena wolk'k'aama siik'uwaan siik'aade; yaataade taana Aa kotan kaateyaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiin Solomooney Xoossaa, «Neni ta aawa Dawites gita kiyateth ooththadasa; tanakka izasohon kawoththadasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ሶሎሞኔይ ጾሳ፥ «ኔኒ ታ ኣዋ ዳዊቴስ ጊታ ኪያቴ ኦዳሳ፤ ታናካ ኢዛሶሆን ካዎዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሶሎሞነይ፥ “ነ ታ አዋ ዳዊታ ግታ ሲቆን ዶሳዳሳ፤ ታና እያ በሳን ካዎዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Solomoney, “Ne ta aawa Dawita gita siiqon dosadasa; tana iya bessan kawothadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰሎሞን እግዚአብሔርን እንዲህ አለው፤ “ለአባቴ ለዳዊት ታላቅ በጎነት አድርገህለታል፤ እኔንም በእግሩ ተክተህ አንግሠኸኛል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሰሎሞንም እንዲህ ሲል መለሰ፤ “አንተ ለአባቴ ለዳዊት ታላቅ ፍቅርህን ባለማቋረጥ አሳይተኸዋል፤ አሁንም እኔ በአባቴ እግር ተተክቼ እንድነግሥ አድርገሃል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰሎሞን ከዓ ንእግዚኣብሄር “ነቦይ ዳዊት ዓብዪ ምሕረት ገበርካሉ፤ ንኣይ ድማ ኽንድኡ ኣንገስካኒ።
Amharic Tigrinya 2011
ሰሎሞን ከኣ ንኣምላኽ በሎ፡ ንስኻ ነቦይ ዳዊት ዓብዪ ምሕረት ገበርካሉ፡ ንኣይ ድማ ኣብ ክንዳኡ ኣንገስካኒ።